Sunday, October 9, 2016

ሰበር መረጃ !…… የሐገር መከላከያዉ ከፍተኛ አቅም ወደ ትግራይ ተዘዋዉሮ አለቀ! [ልኡል አለም]




በሐገር መከላከያ ሚኒስቴር ዉስጥ የብቃትና ጥራት መመዘኛ ይዘትን ተንተርሶ ኢትዮጵያን እንደ ሐገር በማቆየት ለማስቀጠል የሚያስችለዉ የማጥቃትና የመከላከል ብቃትን ባጠቃላይ ትግራይ ክልል ተረክባለች!
በተለይም የአየር ሐይል መረጃዎችን ተንተርሶ ከብርጋዴል ጄኔራል ሞላ ሐይለማሪያም ትእዛዝ ዉጪ ( Commander of the Air Force: Brigadier General Mola Hailemariam ) የበረራ ቴክኒካል እና መካኒካል ዘመናዊ መገልገያዎች ጉድለት የሌለባቸዉ ማለትም የተመረጡ የጦር ጀቶች የጦር ሄሊኮፍተሮች ዘማናዊ ሬዲዮ ቴለስኮፖች እጅግ ዉድና ዘመናዊ የራዳር ቃኚዎች አየር መቃወሚያዎች ባጠቃላይ እንከን አልባ የተባሉ ታንኮችና በተሽከርካሪ ላይ የሚጫኑ የተራቀቁ ሚሳየሎች ወደ ትግራይ ክልል ተጉዘዉ መጠናቀቃቸዉን ከሐገር መከላከያ የደህንነት ምንጮች ማረጋገጥ ተችሏል።
በመሆኑም ሐገሪቷ ካላት 180 000 ጠቅላይ ሐይል Total force strength 3/4ኛዉ 108 000 የሰሜናዊዉ ትግራይ እና አካባቢዉ ዋልታ እንዲሆን ሲደረግ ከ 3 500 የተመረጡ የአየር ሐይሎች 1 300 በላይ የሰመኑ እዝ ትግራዊያን ክልልል ዉስጥ እንዲተላለፉ ተደርገዋል።
ከዚህ በታች በሊስት ዉስጥ ከተቀመጠዉ የሐገር መከላከያ ንብረት ዉስጥ 75 በመቶዉ ወደ ትግራይ የተሰደ ሲሆን በሊስቱ ላይ የማይሰሩና የተዳከሙት ባጠቃላይ በኣለበት የተተወ ነዉ
Total force strength Army: 180 000
Air Force: 3 500
Army
Armour 75: T-62
240: T-54/55
60: T-72 (200 on order to replace T-54/55)
Reconnaissance 70: BRDM-1/2
AIFV 20: BMP-1
APC 90: BTR-40/60/152
110: M-113
Self-propelled artillery 10: 2S1 Carnation 122 mm
10: 2S5 152 mm
10: 2S19 Farm 152 mm
Towed artillery ?: M-1942 76 mm
?: M-1938 122 mm
100: D-30 122 mm
6: M-46 130 mm
18: WA-021/Type 88 155 mm
Multiple Rocket Launcher 50: BM-21 122 mm
25: Type 63 107 mm
Mortar ?: 82 mm
?: 120 mm
Anti-armour ?: AT-3/4 Sagger/Spigot
TOW
Recoilless rifle ?: D-44 85 mm
Rocket launcher RPG-7 Knout 73 mm
Air defence gun ?: ZSU-23-4 23 mm
?: ZU-23 23 mm
?: ZU-57
?: S-60 57 mm
?: M-1939 37 mm
Air defence missile ?: SA-2 Guideline
?: SA-3 Goa
?: SA-7 Strela
Air Force
Combat aircraft 15: MiG-21 Fishbed
10: MiG-23 Flogger
12: Su-27 Flanker
8: Su-25 Frogfoot
Trainer aircraft 7: L-39 Albratros
4: SF-260
Transport aircraft 9: An-12 Cub
2: C-130 Hercules
2: DHC-6 Twin Otter
2: Y-12
8: C-47
1: An-26
1: An-32
1: Yak-40
Combat helicopter 18: Mi-24/35 Hind
12: UH-1H (Ethiopian Army Aviation)
Transport helicopter 8: SA-316 Alouette 3
10: Mi-6 Hook
20: Mi-8/17 Hip
1: SA 330 Puma
2: Mi-14 Haze
ልኡል አለም

No comments:

Post a Comment