Monday, October 17, 2016

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የማን ናት? [ ክፍል ፫]


No automatic alt text available.
ከስድስት ቀን በፊት ማለትም እ.ኤ.አ. ጥቅምት 11 ቀን 2016 አ.ም. «የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የማን ናት?» በሚል ርዕስ ሙሰኛው «ፓትሪያርክ» «አቡነ» ማቲያስ ታሪካዊቷን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በትግራይ ተወላጆች ብቻ እንዴት እንደሞሏትና የተሾሙት ዘራፊዎች የቤተክርስቲኗን አንጡራ እንዴት እንደገፈፏት የሚያሳይና በመረጃ የዋጀ ጥንቅር በሁለት ክፍል አቅርቤ ነበር። ቀጣዩና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የማን እንደሆነች የሚያሳየው ሶስተኛው ክፍል እነሆ።
ከታች የለጠፍሁት ዶሴ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትሪያርክ ጠቅላይ ጽህፈት ቤት አስተዳደር በነማን እንደተያዘ የሚያሳይ ሰነድ ነው። ልበ በሉ የቤተ ክርስቲያኗ መንበረ ፓትሪያርክ ጠቅላይ ጽህፈት ቤት አስተዳደር ማለት አጠቃላይ የቤተ ክርስቲያኗን የአገር ውስጥና የውጭ አገር አስተዳደር የሚቆጣጥር ነው።
በዚህ መሰረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትሪያርክ ጠቅላይ ጽህፈት ቤት አስተዳደርን የሚዘውሩት የሚከተሉት የአባ ማቲያስ ሹሞች ናቸው፤
1. መጋቤ ካህናት ኃይለ ሥላሴ ዘማርያም — ትግሬ
መጋቤ ካህናት ኃይለ ሥላሴ ዘማርያም ታጋይ የነበረ ሰው ነው። ሰውየው በቅጽል ስሙ የቤተ ክህነቱ ስብሃት ነጋ በመባል ይታወቃል። መጋቤ ካህናት ኃይለ ሥላሴ ዘማርያም ወያኔ ትግራይን ሲቆጣጠር የትግራይ ቤተ ክህነት ሥራ ስኪያጅ የነበሩት ሊቀ ካህናት ኃይለሥላሴ ትግራይን ለቀው ሲወጡ ወያኔ የትግራይ ቤተ ክህነት ሥራ ስኪያጅ አድርጎ የሾመው ሰው ነው። ወያኔ አዲስ አበባ ሲገባ ደግሞ አብሮ አዲስ አበባ በመግባት አዲስ አበባ ተሹሟል። ከዚያም ደግሞ ድሬዳዋ የተሾመ ሲሆን የተወረሱ የቤተ ክህነት ቤቶችን በማስመለስ ሰበብ በብዙ ቤችች ሙስና የሚታወቅ ዘራፊ ነው። ይህ ሰው አሁን የቤተክነቱ የካህናት አስተዳደር መምሪያ ኃላፊ ነው።
2. እስክንድር ገብረ ክርስቶስ — ትግሬ
እስክንድር ገብረ ክርስቶስ የህወሀት ተመራጭ የነበረ ዋና ፖለቲከኛ ሲሆን አሁን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትሪያርክ ጠቅላይ ጽህፈት ቤት አስተዳደር ዕቅድና ልማት መምሪያ ኃላፊ ነው።
3. አባ ሰረቀ ወልደሳሙኤል– ትግሬ
አባ ሰረቀ ወልደሳሙኤል አቡነ መርቆሪዎስን በማውረድ ሂደት ትልቅ ሚና የነበረው ሲሆን ወያኔ አዲስ አበባ ሳይገባ ከወያኔ ጋር መሳርያ ይዞ ይታገል የነበረ ታጋይ ሲሆን በኋላ ግን ቤተ ክህነት ውስጥ ገብቶ ትልቁን የፖለቲከኛነት ሚና የሚጫወት ሰው ነው። አባ ሰረቀ ወልደሳሙኤል የሚንቀሳቀሰው በዲፕሎማቲክ ፓስፖርት ነው።
4. ዮሃንስ ኤልያስ – ትግሬ
ዮሃንስ ኤልያስ ትግሬ በመሆኑ ከመዝገብ ቤት ወደ አስተዳደር መምሪያ የተሾመ ሰው ነው።
5. እንቁ ባህርይ መለስ— ትግሬ
6. ሐዋዘብርሃን ጫኔ— ትግሬ
7. ዳን ኤል ወልደገሪማ—-ትግሬ
8. ተስፋጊዮርጊስ ኃይሉ —ትግሬ
9. አባ ገብረ ማርያም ትግራይ
10. መሀሪ ኃይሉ —ትግሬ
11. መኩርያ ደሳለኝ — ትግሬ
12. ሽመልስ ቸርነት — ኦሮሞ
13. አባ ኃይከማርያም – አማራ
14. ሰሎሞን ቶልቻ — ኦሮሞ
15. ሳሙኤል እሸቱ – ትግሬ
16. ብርሃኑ ካሳ—- ትግሬ
17. ኤርምያስ ተድላ —- ትግሬ
.
.
.
የወያኔዋ ኢትዮጵያ በመንፈሳዊነትም የከሰረች አገር ሆናለች። ከዚህ የጉድ ዘመን በፊት ግን ኢትዮጵያ ብዙ ጀግና መነኮሳት፣ ካህናትንና ቄሶችን አፍርታ ነበር። የሞራልና የመንፈሳዊነት ደረጃቸው ወደር የማይገኝላቸው አባቶች ተገፍተው የሀይማኖት ካባ የለበሱ የትግራይ ሽፍቶች በቤተ ክርስቲያኗ ነገሱና ቤተ ክርስቲያኗን የሽፍቶች መዲና አደረጓት።
ይቀጥላል!

No comments:

Post a Comment