Sunday, October 30, 2016

ተአምር ወይስ ቅዠት ? ኢትዮጵያ የድህነትና የረሃብ ማምረቻ


ተአምር ወይስ ቅዠት ? ኢትዮጵያ የድህነትና የረሃብ ማምረቻ
ለወራቶች የዘለቀው የሕዝብ ንቅናቄ እና ተቃውሞ ኢትዮጵያን የፖለቲካ ቀውስ ውስጥ ከቷታል። ኦክላንድ ኢንስትቲዩት ባወጣው ኣዲስ ሪፖርት መሰረት የኣፍሪካ አንበሳ የተባለችው ኢትዮጵያ ኣፈ ታሪክ መሆኑን ኣረጋግጧል። በኢትዮጵያ ረሃብና ድህነት ማምረት ተኣምር ወይም ቅዠት እንደሆነ ባለስልጣናቱ በልማት ስም ያወጡት እቅድ ኢትዮጵያን ለድህነት ለምግብ ዋስትና ማጣት ዜጎችን ለጥቃትና ለመገለል ኣሳልፎ የሰጠ መሆኑን በግልጽ ባለስልጣናቱን ኣጋልጧል።ምንሊክ ሳልሳዊ ዝርዝሩን ከሊንኩ ያገኙታል

No comments:

Post a Comment