Monday, October 3, 2016

በሀገራችን በተለያዩ ቦታዎች በግፍ ለተገደሉ ወገኖቻችን መታሰብያ ስነስርዓት ተካሄደ፡፡

Semayawi Party- Ethiopia's photo.
በሀገራችን በተለያዩ ቦታዎች በግፍ ለተገደሉ ወገኖቻችን መታሰብያ ስነስርዓት ተካሄደ፡፡
——————————————————————————————–
መስከረም 22 ቀን 2009 ዓ/ም ዓመታዊ የእሬቻ በዓል አከባበር ላይና በተለያየ ግዜ በብዙ የሀገራችን ክፍሎች በግፍ ለተገደሉ ወገኖቻችን መታሰብያ የሻማ ማብራትና የፀሎት ስነስርዓት በሰማያዊ ፓርቲ ፅ/ቤት ተደረገ፡፡
Semayawi Party- Ethiopia's photo.

No comments:

Post a Comment