Wednesday, October 19, 2016

በኔጌሌ ቦረና ከተማና በገጠር መንደሮች በርካታ ሰዎች ታሰሩ


በኔጌሌ ቦረና ከተማና በገጠር መንደሮች በርካታ ሰዎች ታሰሩ
VOA –
በኔጌሌ ቦረና ከተማና በገጠር መንደሮች ከ2መቶ በላይ ሰዎች ከመኖሪያ ቤታቸው እና ከስራ ገበታቸው ላይ ተይዘው ሲታሰሩ ከቤተስቦቻቸው ጋር መገናኘት እንዳልቻሉ ምንጮች ለቪኦኤ አፋን ኦሮሞ ገልፀዋል፡፡
ዋሺንግተን ዲሲ —
ከታሰሩት መካከልም የመንግስት ሰራተኞች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እንደሚገኙበት ምንጮች ተናግረዋል፡፡
የሊባን ወረዳ ፀጥታ ቢሮ
″የታሰሩት ቦዘኔዎች ናቸው″ ይላሉ፡፡
አቶ አዶላ ሚሄሶ የሀገሪቷን ስርዓት ለማፈርሰ የጣሩ እንደማንኛውም ሰው ጉዳያቸው ተጣርቶ ለህግ ይቀረባሉ፤ ቁጥራቸው ስንት እንደሆነ የፀጥታ አካሉ እየጠራ ነው ገና የሚፈለጉም ይኖራሉ ብለዋል፡

No comments:

Post a Comment