Wednesday, October 19, 2016

የጎንደር ነዋሪዎች አለምን እያስገረሙ ነው።


የጎንደር ነዋሪዎች አለምን እያስገረሙ ነው። የተለያዩ አለማቀፍ መገናኛ ብዙሀን መንግስት የፍርሀት አዋጁን ካወጣ በኋላ “አንበገርም” በማለት የሶስት ቀናት ከቤት ያለመውጣት መብታቸውን እያስከበሩ ስላሉት ጎንደሮች እየጻፉ ነው። ፍርሀት እንጂ መሳሪያ ሰው አይገድልም ያሉት የጎንደር ነዋሪዎች በመብታችን አንደራደርም ብለዋል ።

Gondar city launches three-day strike in response to Ethiopia state of emergency

Emergency declared in October over ‘biggest anti-government unrest’ Ethiopia has witnessed in recent years.

  • Ludovica Iaccino

Ethiopia Oromo Oromia

No comments:

Post a Comment