Monday, October 31, 2016

የኤርትራ አየር ኃይል አባላት የሚያበሩትን ጄት ይዘው ወደ ኢትዮጵያ ገቡ ዜና ሃሰት መሆኑ ተረጋገጠ።


የኤርትራ አየር ኃይል አባላት የሚያበሩትን ጄት ይዘው ወደ ኢትዮጵያ ገቡ ዜና ሃሰት መሆኑ ተረጋገጠ። konjit sitotaw
 
ሁለት የኤርትራ አየር ኃይል አባላት የሚያበሩትን ጄት ይዘው ወደ ኢትዮጵያ ገቡ በሚል አሶሲየትድ ፕሬስ ያወጣው እና ኑዮርክ ታይምስን ጨምሮ በትላልቅ የዜና አውታሮች የታተመው ዜና ሃሰት መሆኑ ተረጋገጠ። የዜና ወኪሉ ከስራ ተሰናብቷል።
 
የአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ የአማርኛው አገልግሎት ሄኖክ ሰማግዜር ከ“ድህነነት ምንጮች” መረጃ አግኝቻለሁ ብሎ እንደዘገበትም ይታወሳል። ሆኖም የአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ እስካሁን የማስተካከያ ዜናም አልሰራም ፤ በተፈጠረውም ስህተት ይቅርታ የጠየቀ አይመስልም። በአሶሲየት ፕሬሱም በቪኦኤም የሃሰት ዘገባ ቅንብር የኢትዮጵያ መንግስት እጂ ያለበት ይመስላል።

No comments:

Post a Comment