Thursday, October 27, 2016

ስድስት የኬንያ ፖሊሶች በኢትዮጵያ ፖሊሶች ታስረዋል።


የኬንያ ጋዜጣ ዴይሊ ኔሽንን እንደዘገበው ስድስት የኬንያ ፖሊሶች በኢትዮጵያ ፖሊሶች ታስረዋል። ኬኒያ ሞያሌ ላይ በሚገኘው ሊያዞን ኦፊሰር አማካኝነት ፖሊሶቹን ለማስፈታት ጥረት እያደረገች ነው ተብሏል።

No comments:

Post a Comment