Thursday, March 31, 2016

የወያኔ የደህንነት ተቋም በመረጃ ድርቅ ተመታ:: ዳግም ግምገማ ሊገባ ነው:: Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)

 - ለደህንነት ተቋም ቢሮ ቅርብ የሆኑ ምንጮች የኦሮሚያ ክልል የሕዝብ ተቃውሞ ከፈነዳ በኋላ ባሉት ጊዜያት በመላው ሃገሪቱ እንደ ውሃ ይፈስ የነበረው የመረጃ አገልግሎች በ75 በመቶ መቀነሱን እና ሕዝቡ ለሕወሓት የደህንነት ሃይሎች እና ለጸጉረ ልውጦች ያለው ማግለል እና መጠራጠር ችግር በመፍጠሩ እንዲሁም ከብኣዴን እና ኦሕዴድ የወጡ የደህንነት አባላት የሚያመጡት መረጃ ፍሬ አልባ እና ተራ በመሆኑ የደህንነት ቢሮው በመረጃ ድርቅ መመታቱን እና እንቅስቃሴው በሕዝብ ጫና መቀዝቀዙን የደህንነት ተቋሙ ምንጮች ለምንሊክ ሳልሳዊ ተናግረዋል::በሹሞች እና በተራ አባላት መካከል ዘርን መሰረት ያደረገ ቅርርቦሽ እንዲሁም በሕወሓት የደህንነት ሹሞች እና በሌሎች ብሄር የደህንነት አባላት መካከል ጥርጣሬ እየሰፋ መምጣት በዘር ላይ የተመረኮዘ ጥቅማ ጥቅም ክፍፍሎሽ የአማራ ደህንነት አባላትን ማግለል በኦሮሞ ወጣቶች ላይ የደረሰው ግፍ የኦሕዴድ የደህንነትና ጸጥታ ሃላፊዎችን መወንጀል መጀመሩ የደህንነት ቢሮው መታመሱን እና በመረጃ ድርቅ መመታቱን ምንጮቹ ተናግረዋል::
ከወራት በፊት የተደረገውን ግምገማ ተከትሎ አስራ ስምንት የትግራይ ተወላጆች ከአዲስ አበባ ተነስተው በአልታዘዝ ባይነት ወደ መቀሌ መቀየራቸው ጥያቄ ያስነሳ ሲሆን ለሃገር የሚሰሩ አባላት ለሹሞች የግል ጉዳይ አልታዘዝ ስላሉ ብቻ ከደረጃቸው ዝቅ ብለው የማይሆን ቦታ ላይ መመደባቸው ጥያቄ ቢያስነሳም ሹሞቹ ለአሸባሪ ድርጅቶች ተባባሪ የሆኑ ሲሉ አባላቱን ወንጅለዋል::በሃገሪቱ በሕወሓት የበላይነት የተያዘው የደህንነት ተቋሙ ከሹሞቹ እና በጥቅማ ጥቅም በዝምድና በአብሮአደግነት እና እከክልኝ ልከክልህ በቡድን ከተያያዙ የደህንነት አባላት ውጪ በሃገር ጉዳይ በስራ የተሳሰረ መረቡ መላላቱን ምንጮቹ ለምንሊክ ሳልሳዊ ተናግረዋል::መረጃ አነፍናፊዎች እና የመንደር መረጃ አቀባዮች ራሳቸውን እያራቁ መሆኑ ታውቋል::
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ዜና የደህንነት ተቋሙ አሰልጣኞች የሆኑት አቶ ሰለሞን አስራት እና አቶ በትረ መንግስተአብ የስራ መልቀቂያ አቅርበው ወደ ሚኖሩበት አውሮፓ መመለሳቸውን የደህንነት ምንጮች የጠቆሙ ሲሆን አዳዲስ የወታደራዊ እና የሲቭል ደህነት እና ስለላ አሰልጣኦችን ለመቅጠር የደህንነት ቢሮው ከአለም አቀፍ የሴኩሪቲ ደላሎች ጋር እየተነጋገረ መሆኑ ታውቋል::የደህነት ተቋሙ በመረጃ ድርቅ መመታቱን ተከትሎ ዳግም ወደ ግምገማ ለመግባት ዝግጅት ላይ መሆኑን ምንጮቹ ተናግረው ምናልባት በመጪው ወር አጠቃላይ ግምገማ እንደሚደረግ የገለጹት ምንጮች በተቋሙ ውስጥ የተከሰተው አለመተማመን/በጥርጣሬ መተያየት ለስራ ደንታቢስ መሆን ስርኣቱ የመጨረሻው ምእራፍ ላይ መሆኑን በግልኣ ይጠቁማል ብለዋል:: ‪#‎ምንሊክሳልሳዊ‬

የጠቅላይ ሚኒሰትሩ የለበጣ ስብሰባዎች!!!

ጠቅላይ ሚኒሰትር ኃይለማሪያም ሰሞኑን ስራ በዝቶባቸው እንደከረሙ ሁላችን

እንረዳለን፡፡ የስራው ውጤታማነት የሚለካው ግን በሚያሰገኘው ፍሬ ነው፡፡

በእኔ ግመገማ ስራቸው ለውጤት እንዳልሆነ የተረዳሁት ዘግየት ብዬ

“ከተቃዋሚፓርቲ” ተብዬዎችጋርውይይትካደረጉበኋላነው፡፡ቀደምሲልከንግድማህበረሰብቀጥሎምከምሁራንጋርውይይትአድረጉሲባልየምርእኚህሰውየሚመሩትድርጅትልብገዛብዬተሰፋማድረጌአልቀረምነበር፡፡ምንያደርጋልበተመሳሳይለህዝብግንኙነትሲባልየሚያደርጉትመሆኑንያጋለጠስብሰባመጋቢት14 ቀን2008 በማድረግተስፋዬአጨለሙት፡፡የብዙሰውሰሜትእንደሚሆንምተሰፋአደርጋለሁ፡፡ለነገሩከሁሉምጋርየሚያደርጉትስብሰባየኢህአዴግክፉመንፈስየተጫነውነበር፡፡ከአቋምፍንክችእንደማይሉ፣እነርሱምሌቦችሌላውምሌባ(የመንግሰትናየግልሌቦች መሆኑንበሚያስረግጥመንፈስየተካሄዱናቸው፡፡ነጋዴዎችንሰብሰበውያስተላለፉትየመጨረሻመልዕክትመንግስትማሰርቢፈልግሁሉምከእስርሊተርፍእንደማይችልአስጠንቅቀውእናበተቻለመጠንምአሸማቀውነው፡፡መልዕክቱአሁንምቢሆንፀባይካሳመራችሁየምናስረውእስርቤትሟቋቋምድረስየደረሱትንብቻነውየሚሉይመስላሉ፡፡ጠቅላይሚኒሰትራችንነጋዴዎችእስርቤትእንዳላቸውየነገሩንነገርብዙየሚገርምአይደለም፡፡በእኛሀገርአንድየውጭኤምባሲእስርቤትእንደነበራውይውራነበር(የኤርትራኤምባሲ፤እፍኖምይወስድነበር፡፡ይህይሆንየነበረውግንበመንግሰትየደህንነትሰዎችድጋፍናትብብርጭምርነው፡፡በእኔእምነትአሁንምእስርቤትያቋቋመውነጋዴየደህንነትድጋፍአልነበረውምብዬአላምንም፡፡ጠቅላይሚኒስትሩአሁንምየትኛውነጋዴየትቦታእስርቤትአደራጅቶከማንጋርይስራእንደነበርበግልፅበስምሊገልፁልንግድይላቸዋል፤በዚሁሁኔታምክስተመስርቶማየትእንፈልጋል፡፡(Name and Shame)፡፡በዚህአጋጣሚፕሮፌስርመስፍንይህንአስመልክቶበፌሰቡክገፃቸውላይማለፊያነገርአስነብበውናል፡፡የሚገርመውበጠቅላይሚኒስትርደረጃይህመነገሩነውእንጂ፤አንባገነንስርዓትባበትማንምይህንሊያደርግይቸላልየሚልነው፡፡ሁላችንምእንደምናውቀውበሶማሊያብዙየጎበዝአለቆችበነጋዴዎችየሚታዘዙማሰሪያዎችአሉዋቸው፡፡ፀጥታምየሚያስከብሩትእነዚሁየጎበዝአለቆችናቸው፡፡እስከአሁንድረስይህየቀረአይመሰለኝም፡፡የነጋዴውንስብሰባጉዳይከመቋጨቴበፊት“ነጋዴበሙሉሌባነው” የሚልእንደምታያለውንንግግርጠቅላይሚኒሰትሩሲያደርጉነፃነቱያለውእናነፃነቱንየሚያስከብርየንግድምክርቤትተወካይቢኖርጠቅላይሚኒስትሩይቅርታእንዲጠይቁማስገደድባይችልለወጉለማረጉምቢሆንጥያቄያቀርብነበር፡፡ይህሁሉነጋዴግብርእየከፈለያቆማትንሀገርሁላችሁምሌቦችናችሁ፤ማሰርብንፈልግየሚቀርየለምየሚልመልዕክትማስተላለፍበፍፁምተቀባይነትየሌለውከጠቅላይሚኒስትርየማይጠበቅንግግርነው፡፡ጠቅላይሚኒስትራችንአንድምቀንበንግድተሳትፈውስለማያውቅነጋዴዎችትርፍለማሳደግየሚወሰዷቸውየተለያዩእርምጃዎችበሙሉ“የሌብነትስራ” ነውብለውያምናሉ፡፡ህጋዊየሆነየታክስመቀነስእንቅስቃሴበትምህርትበህውቀት(Legal Tax Evation) የተደገፈመሆኑንየሚነግራቸውአማካሪየላቸውም፡፡አማካሪዎችተብለውየተሰየሙትተመሳሳይበመሆናቸውለውጥሊመጣአይችለም፡፡ከነጋዴዎችቀጥለውጠቅላይሚኒስትሩከምሁራንጋርውይይትማድረጋቸውንሰምተናል፡፡ነጋዴዎቹንሲያነጋግሩእንደነበረውሁሉከምሁራኑጋርየነበረውመንፈስምያውየኢህአዴግክፉመንፈስየተጫነውነበር፡፡ይህንስብሰባከነጋዴዎቹልዩየሚያደርገውነገር“ከፈለጋችሁፓርቲአቋቁሙናእንጋጠም” ማለታቸውነበር፡፡በእለቱስብሰባየተገኙተሳታፊዎችየዋዛየማይባልጥያቄማንሳታቸውንእኛአድማጮችደግሞበተሰጠውኢህአዴጋዊማብራሪያናማፈራሪያሳይሆንበጥያቄዎቹመስመርላይመሆናችንንማሳታወስግድነው፡፡ምንማለትነው ብሎለሚጠይቅ“ይህችሀገርነፃነትያለውህዝብመኖሪያአይደለችም፡፡ጋዜጣኛም፣ነጋዴም፣ፖለቲከኛም፣ተማሪም፣ወዘተበነፃነትየሚኖርበትሀገርአይደለም፡፡” የሚለውንየምሁራንአስተያየትየምንደግፍመሆኑንለመግለፅነው፡፡ከምሁራኑስብሰባከተሰነዘሩትአስተያየቶችአንዱጠቅላይሚኒሰትሩ“ደረታችሁንነፍታችሁየምትሄዱት” በሚልከናይሮቢጋርያደረጉትንፅፅርሲሆንይህንፅፅርበምንምመመዘኛትክክልምተገቢምሆኖአላገኘሁትም፡፡እውነቱንለመናገርለአንድኬኒያዊየኬኒያመንግሰትስጋቱአይደለም፡፡እኛግንመንግሰታችንስጋታችንነው፡፡በእኛሀገርሀፈናየሚፈፀመውሊጠብቅንበሚገባመንግሰትነው፡፡ኢትዮጵያደግሞእስከዛሬከሸብርተኛቡድንነፃየሆነችውንጠቅላይሚኒሰትሩስምምፆታምአልገልፅምብለውነገርግንእስከአያትስሟየነገሩንጋዜጠኛርዕዮትዓለሙጉቤቦንበግፍበማሰራቸውአይደለም፡፡እኛኢትዮጵያዊያንበዚህደረጃለሸብርየደረሰሰነልቦናስለሌለንነው፡፡ርዕዮትንየፈቷትበግፊትመሆንንማመናቸውአንድነገርሆኖ፤በህገወጥሁኔታበእስርእንደነበረችግንየምንረሳውአይደለም፡፡(የፍርድቤቶችውሳኔልክነውቢባልእንኳንየእስርጊዜጨርሳአንፈታምብለውከህግውጭአስረውነበርያስቀመጧት

በኋላጠቅላይሚኒሰትሩበግፊትእንደተፈታችያመኑትንማለትነው፡፡ከላይየነበሩትንስብሰባዎችየለበጣእንደነበሩግምትእንድወስድያደረገኝስብሰባየተካሄደውመጋቢት14/2008 “ከተቃዋሚፓርቲ” ተብዬዎችጋርያደረጉትውይይትነው፡፡በእኔእምነትየውይይቱዋልታናማገርየነበረውእነዚህፓርቲዎችበሀገራችንከሚያመጡትየዲሞክራሲትሩፋትይልቅለሆዳቸውመሙያየሚሆነውንቀለብአስፋፈርላይየነበረመሆኑነው፡፡ተሳታፊዎቹበሙሉበሚባልመልኩደስተኛየሆኑትኢህአዴግከመንግሰትካዝናከሚደርሰውገንዘብግማሹንሊያካፍላቸውፈቃደኝነቱንበጥቂቱምቢሆንበማሳየቱነው፡፡ለእነዚህተቃዋሚተብዬዎችከዚህውጭመልካምዜናየለም፡፡በስብሰባውያልተገኙትምቢሆንያናደዳቸውገንዘቡለፓርቲዎችየጋራመድረክአባላትብቻመሰጠቱነው፡፡በክፍያውላይቢካተቱአብረውጮቢእንደማይረግጡመረጃየለንም፡፡ከዚህውጭመልካምጅምርብለውየኢዴፓውመሪየገለፁትምርጫንአስመልክቶይደረጋልያሉትለውጥነው፡፡ይህአባባልበእውነቱበኢትዮጵያፖለቲካውስጥለቆየሰውፓርቲዎችስልጣንየማይዙትወይምተወካይየማይኖራቸውህዝቡተቃዋሚዎችንበአብልጫስለአልመረጠእና“አብላጫድምፅያገኘያሸንፋል” በሚለውየምርጫህግምክንያትያስመስለዋል፡፡ጠቅላይሚኒሰትሩም“ምንአባታችንእናድርግህዝቡሲመርጠን”

ያሉትንእንደመደገፍየሚቆጠርነው፡፡በኢትዮጵያትልቁችግርእኩልመወዳደሪያሜዳያለመኖሩንአለመቀበልነው፡፡ይህደግሞከኢህአዴግጋርእንደመቆምየሚቆጠርነው፡፡ለነገሩኢዴፓከኢህአዴግጋርለምንቆመአይባልም፣ከዚያውጭየትሊቆምይቸላል፡፡ግቡምትንሸምቢሆንየፓርላማወንበርማግኘትነው፡፡ለማነኛውምጠቅላይሚኒሰትሩ“ተቃዋሚተብዬዎች” ምንእንደሚፈልጉገብቶዋቸዋል፡፡ሆዳቸውንየሚሞሉበትገንዘብእንደሚያገኙቃልተገብቶላቸዋል፡፡“ተቃዋሚተብዬዎችም”

ምንእንደማይችሉምአውቀዋል፡፡መሻሻልየሚገባቸውንአዋጆችአጥኑናአምጡበህጉመሰረትይታያልብለዋቸዋል፡፡እነዚህአንደገፅሰርዓትያለውመግለጫመፃፍለማይችሉተቃዋሚዎችጥናትአጥኑናአምጡከባድፈተናነው፡፡ሌላውጠቅላይሚኒሰትሩያልገባቸውደግሞየሰበሰቧቸው“ተቃዋሚዎትብዬዎች” በኢትዮጵያህዝብዘንድአንድምቦታየሌላቸውመሆኑንነው፡፡ሰለዚህበቀጣይምከህዝቡጋርየሚካሄትዱትምሆነየተካሄዱትስብሰባዎችእንደከዚህቀደሙየፎረምእናየኢህአዴግልዩልዩአደረጃጀቶችውሰጥበንቃትየሚሳተፉሰዎችተገኝተውድራማየሚካሄድባቸውእንደሆነግምትወስደናወይምገብቶናል፡፡ይህደግሞየነፃነትቀንመምጫውንያዘገየውእንደሆንእንጂጨርሶአያስቀረውምየሚልእምነትአለኝ፡፡መፍትሄውከዚህበፊትፀረ-

ህዝብ፣ጸረ-ምናምእያላችሁያገለላችሁትንቡድኖችናግለሰቦችበንቃትማስተፍናትክክለኛውንሁኔታመገንዘብነው፡፡በተጨማሪያለምንምቅድመሁኔተያለአግባብበእስርላይየሚገኙትታጋዮችመፍታትነው፡፡ስብሰባምካስፈለገ…….

ቸርይግጠመንግርማሠይፉማሩኢትዮሚድያ- Ethiomedia.com



March 29, 2016

ግፍ በገፍ የሞላበት አገር!

ግፍ በገፍ የሞላበት አገር!

ከደቡብ ኦሞ እስከ መተማ፤ ከጅጅጋ እስከ ጋምቤላ፤ ከመቀሌ እስከ ባሌ፤ ከወልቃይት እስከ ኮንሶ ያሬድ ኃይለማርያም
ከቤልጂየም፤ መጋቢት 142016 ..
በአንድ ማህበረሰብ ውስጥ ቅድመ-አያቶች፣ አያቶች፣ ወላጆችና ልጆች፤ ሦስትና ከዛም በላይ የሆነ ትውልድ ተመሳሳይ በሆኑ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች መሃል ተተብትቦ የሚማቅቅ ከሆነ የዛ ማህበረሰብ ጉዞ ጤናማነትና አቅጣጫ ጥያቄ ውስጥ ይወድቃል፡፡ በእንዲህ አይነት ማህበረሰብ ውስጥ መሰረታዊ የሆኑና የጎሉ ለውጦች ብዙም አይስተዋሉም፡፡ አንዳንዶቹም ለውጦች የቁልቁለት ጉዞ ውጤቶች ይሆኑና በራሱ ብቻ ሳይሆን በአያቶቹም ቁስል የሚማቅቅ፣ መቃብር ቆፋሪና ሸክሙ የከበደው ትውልድ ይፈጠራል፡፡ ይህ አይነቱ ትውልድ የተጫነውን ሸክሙን አራግፎ በነገ ህይወቱና ጥቅሞቹ ዙሪያ ላይ በማተኮር ለፈጠራና ለምርምር ሊያውለው የሚችለውን አቅሙንና ጊዜውን ያልኖረበትን ትላንትን እያመነዠከና የወረሰውን ቁስል እየጎደፈረ ይቆዝማል፣ ያቄማል፣ እርስ በእርሱ ይጎነታተላል፤ ሲከፋም ወደ እልቂት ያመራል፡፡ እንዲህ አይነቱ አዙሪትም ከመስመር በወጣ ጊዜ በሌላው አለም እንደተስተዋለው ለአገራት መበታተንና ውድቀት፤ በሚሊዮኖችም ለሚቆጠሩ ሰዎችም እልቂት መንስዔ ይሆናል፡፡
ግፍ በገፍ የሆነባት አገራችን፤ በዚህ አይነቱ የመከራ አዙሪት ውስጥ ከሚሽከረከሩ ጥቂት አገራት አንዷ ነች፡፡ በእርግጥ እርሃብ፣ የፖለቲካ አለመረጋጋት፣ ጭቆና እና አፈና፣ የጎሣ ግጭቶችና ሌሎች መሰል አደጋዎች ለኢትዮጵያ አዲስ ነገሮች አይደሉም፡፡ ባለፉት 50 እና 60 አመታት ውስጥ እንኳ እነዚህ አደጋዎች ተደጋገመው፤ አንዳንዶቹም ያለማቋረጥ ተከስተዋል፡፡ እነዚህ አደጋዎች ኢትዮጵያን አራቁተዋታል፣ አዋርደዋታል፣ ከሥልጣኔና እድገት ጎዳናም አሽሽተዋታል፡፡ በእነዚህ አደጋዎችም ዜጎቿ አንገቸውን ደፍተዋል፣ ለስደት፣ ለግዞት፣ ለእርሃብና እርዛትም ተዳርገዋል፤ የብዙዎችም ሕይወት ተቀጥፏል፡፡
ግፍ በገፍ የሆነባት አገራችን፤ እኩይ በሆኑ ልጆቿ እጅግ ሰቅጣጭና አስነዋሪ የሆኑ ድርጊቶችንም በተደጋጋሚ ጊዜያት አስተናግዳለች፡፡ ግፈኛን በግፈኛ የሚተካው የፖለቲካ አዙሪታችንም የግፉአን ልጆች ግፈኛ፤ የግፈኛም ልጆች ግፉአን እየሆኑ ዛሬ ላይ ደርሰናል፡፡ ብዙም ሳንርቅ አንባገነንነትን፣ አፈናን እና ጭቆናን ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከኢትዮጵያ ምድር ለማጥፋትና ነፃነት፣ እኩልነትና ፍትሕ የሰፈነባት ኢትዮጵያን ለመፍጠር ቆርጦ የተነሳውን እና በብሶት ተጸንሶ፣ በብሶት ተወልዶ፣ በብሶት ያደገውን የ60ዎቹን ትውልድ ጉዞ በቅጡ ማጤንም ይቻላል፡፡ ከዛ ትውልድ ውስጥ አብዛኛው ከብሶቱ ጋር አብሮ ያረጀ ሲሆን ብዙዎቹም ካለሙበት ሳይደርሱና የአገራቸውንም ትንሳዔ ሳያዩ አልፈዋል፡፡ ጥቂቶቹም በለስ እየቀናቸው ሆድ አስባሽ እየሆኑ አዙሪቱን የአንድ ጎልማሳ ሰው እድሜን እንዲያስቆጥር አድርገውታል፡፡
ግፍ በገፍ የሆነባት አገራችን፤ ዛሬም በከፋ የርሃብ አደጋ እየተለበለበችና በአስር ሚሊዮን የሚጠጉ ዜጎቿ በሞት አፋፍ ላይ ሆነው ችጋር እያሰቃያቸው ይገኛል፡፡ አሥር አመታትን እያሰለሰ ይከሰት የነበረው ችጋርም በየሁለት እና ሦስት አመታቱ እየተከሰተ በአለም አቀፉ ማህበረሰቡ ዘንድ የተሰጠንን የእርሃብተኝነት መለያ እያደሰልንና የምጽዋት ጠባቂውንው ቁጥር በብዙ እጥፍ እያሳደገ ከእኛነታችን ጋር ተጣብቶ ብዙ ዘመናትን አብሮን እየተሻገረ እዚህ ደርሰናል፡፡ የወያኔ ‘የልማት’ ፕሮፓጋንዳ ሊጋርደው ያልቻለው ይህ የችጋር አደጋ የስንት ወገኖቻችንን ሕይወት እንደቀጠፈ ቤት ይቁጠረው፡፡
ግፍ በገፍ የሆነባት አገራችን፤ በሁሉም አቅጣጫ የአገዛዝ ሥርዓቱ ጭቆና እና አፈና ባንገሸገሻቸው ብሶተኞች አመጽ እየተናወጠች ትገኛለች፡፡ ሦስት አመታትን ያስቆጠረው የሙስሊሙ ማህበረሰብ የመብት እንቅስቃሴ፣ ከአራት ወራት በላይ ያስቆጠረውና የበርካታ ንጹሃን ወገኖቻችንን ደም ያፈሰሰውና ሕይወት የቀጠፈው በኦሮሚያ ክልል ውስጥ እየተካሄደ ያለው ሕዝባዊ ቁጣና የነጻነት ጥያቄ፤ እንዲሁም የማንነት ጥያቄን መሰረት ያደረገው የወልቃይት ሕዝብ ንቅናቄና በሌሎች የአገሪቱ ክፍሎች የሚታዩት የፖለቲካ ኃይሎች መነቃቃት ሥርአቱን ብቻ ሳይሆን ሕዝቡንም ስጋት ውስጥ ከተውታል፡፡ ከዚያም ባለፈ አገሪቱ ውስጥ የፖለቲካ አለመረጋጋት አለመኖሩን እና ችግሩ በዚሁም ከቀጠለ አስፈሪ የሆነ አቅጣጫን ሊይዝ እንደሚቻል የሚያመላክቱ በርካታ ነገሮች ከወዲሁ እየተስተዋሉ ነው፡፡
ግፍ በገፍ የሆነባት አገራችን፤ የብሄር ብሔረሰቦች መብትና እኩልነት ተረጋግጧል እየተባለ ለ25 አመታት ሲደሰኮርና ሲጨፈርባት እንዳልኖረ ዛሬም ማንነታችን ይታወቅልን፣ እንደ ሕዝብም እንደሰውም እየተቆጠርን አይደለም የሚሉ ወገኖች ጥያቄ አንስተው መልስ የተነፈጉባት አገር ሆናለች፡፡ የወልቃይትና የኮንሶ ሕዝብ ጥያቄ ከብዙዎቹ በጥቂቱ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ የመብት ጥያቄዎቹን ያነሱ የሕዝብ ተወካዮችም ለእስርና እንግልት ተዳርገዋል፡፡ ለብሔረሰቦች መብት ቆሜያለው የሚለው ወያኔ የድል በዓሉ ሲደርስ በአመት አንዴ የሚያስታውሳቸውና ከያሉበት በውሎ አበል እያባበለ በየአደባባዩ የሚያስጨፍራቸውና የበዓሉ ማድመቂ ያደረጋቸው ህዳጣኖች በምን ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኙ በቅርቡ በማህበራዊ ድረ-ገጾች የተሰራጨውና የብዙዎችን ቀልብ የሳበው የሱርማ ብሔረሰብ አባላት ላይ የደረሰው ዘግናኝ ሁኔታ የበደላቸውን መጠን በግልጽ የሚያሳይ ነው፡፡ ምስሉ ለሰው ልጅ ክብር ከሚገባው አያያዝ ውጭ እጅና አንገታቸውን አቆራኝተው በሲባጎ እያሰሩ ድብደባ የፈጸሙባቸው መሆኑንና የአድራጊዎቹንም

ማንነት በግልጽ ያሳያል፡፡ በአገዛዙ የጎሣ ፖለቲካ ሳቢያም ኢትዮጵያውያን በዘር ተቧድነው ወደ ግጭት እያመሩ ያሉበትና እርስ በእርስም በጥርጣሬ የሚተያዩባት አገር ሆናለች፡፡
የወያኔ ሥርዓት በሂደት ይለወጣል፣ ለሕግና ለሥርዓትም ተገዢ ይሆናለ፣ ያጠበበውንም የፖለቲካ ምህዳር በሂደት የእያሰፋና የሕዝቡን የፖለቲካ ተሳትፎ እያበረታታ አገሪቱ ወደ ዲሞከራሲያዊ ጎዳና እንድታቀና ያደርጋል የሚለው የብዙዎች ተስፋ የተሟጠጠበት ደረጃ ላይ የደረስን ይመስለኛል፡፡ የመብት ጥያቄ ለሚያቀረቡ ሕፃናት ተማሪዎችም ሆነ ሥርዓቱን በአደባባይ በሃሳብ ለሚሞግቱ ጎምቱ ፖለቲከኞች የሥርዓቱ ምላሽ ጡንቻና ጠመንጃ ነው፡፡ ወያኔ ስልጣን ከያዘበት ጊዜ አንስቶ ዘር፣ ጽኦታ፣ ኃይማኖት፣ እድሜ፣ የፖለቲካ ምልከታ ወይም ሌሎች ልዩነቶች ሳይገድቡት በጠላትነት የፈረጃቸውን ሁሉ ሲያስር፣ አስሮም ሲያሰቃይ፣ ሲገድልና ሲያስገድል፣ ሲያሳድድና ሲያፈናቅል፣ ሲዘርፍና ሲያዘርፍ፣ በሃሰት ሲከስና በሃሰት ሲያስፈርድ ቆይቷል፡፡ የሥርዓቱ ጡንቻ የሕግም ሆነ የሞራል ልጓም እንደሌለው ተደጋግሞ ተስተውሏል፡፡
ይህ አይነቱ ሁኔታ ግን ሊቀጥል እንደማይችል ባለፉት ጥቂት ወራት ውስጥ በአገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች እየታዩ ያሉት ሕዝባዊ ቁጣዎችና የለውጥ መነቃቃቶች ጠሩ ምልክቶች ናቸው፡፡ ቀደም ሲል በሙስሊሙ ማህበረሰብ የተጀመረው የሰከነ የተቃውሞ ንቅናቄ ተገቢውን ምላሽ ሳያገን እጅግ ከፍተኛ ቁጣ በተቀላቀለበት የኦሮሚያ ክልል ሕዝባዊ አመጽ ታጅቦ ሥርዓቱን ሊወጣ ወደማይችለው አጣብቂኝ ውስጥ ከቶታል፡፡ በወልቃይት፣ በኮንሶ እና በጋምቤላም የተቀሰቀሱት እሳቶችም ተደማምረው የአገዛዙን እድሜ ብቻ ሳይሆን የአገሪቱንም ዘላቂ ሰላምና ደህንነት አደጋ ውስጥ ሊጥሉ እንደሚችሉ አደጋዎች አንጃበዋል፡፡
የአገዛዝ ሥርዓቱ ላለፉት 25 ዓመታት የገነባው አጥርና ያሰመረው ቀይ መስመር ዛሬ ግፍ ባሰከራቸው ግፉዋን እየተጣሰና እየተደረመሰ ነው፡፡ ባደባባይ በሰለጠነ መንገድ የተቃወሙትን፣ የሃሳብ ልዩነት ያላቸውን፣ የተቹትንም ይሁን ለሥርዓቱ አገልጋይ ሆነው የቆዩትንና በጥርጣሬ ያያቸውን ሁሉ በፈረጠመ ጡንቻው እየደቆሰ እዚህ የደረሰው ወያኔ ፈተና ላይ የወደቀ ይመስለኛል፡፡ ጡንቻ ልብን ቢያደነድንም፣ ማናለብኝነትን ቢያነግስም፣ አእምሮን አዶልዱሞና የማሰብ ችሎታን አቀጭጮ ለሌላው የሰው ዘር እንዳንራራ ቢያደፋፍርም መሰረቱ ግን ጥልቅ ፍርሃት ነው፡፡ በፍርሃት ውስጥ የሚኖር የፖለቲካ ሥርዓት ብቻ ነው ጡንቻውን በሕዝብ ሃብት እያሳበጠ መልሶ ቀለቡን የሚሰፍርለትን ሕዝብ እየጨፈለቀና እያስፈራራ መኖር የሚፈልገው፡፡
አገሪቷ ላይ ያንጃበቡት እነዚህ አደጋዎች የኢትዮጵያን ቀጣይ ጉዞ የሚወስኑ ይመስለኛል፡፡ ከዚህ ትርምስና አስፈሪ ሁኔታ በቀላሉ አገግመንና በድል አድራጊነት ልንወጣ የምንችለው እንደ እኔ እምነት ከዚህ በሚከተሉት ሃሳቦች ዙሪያ መግባባትና አብሮ መስራት ሲቻል ይመስለኛል፡፡
1. ከአፋኝና ታፋኝ የፖለቲካ አዙሪት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ልንላቀቅና ጭቆናን ታሪክ አድርገን ወደ ዲሞክራሲያዊ ጎዳና ለንሸጋገር የምንችለው ግፉአን ብቻ ሳይሆኑ ግፍ ፈጻሚዎቹም አብረው ነጻ ሲወጡ ብቻ ነው፡፡ ስለዚህም አገርን የማዳን ትግሉ ለአገዛዝ ሥርዓቱ የመጨቆኛ መሳሪያ በመሆን እያገለገሉ ያሉ አጋር ድርጅቶችን እና ግለሰቦችን ከወያኔ ጉያ ማውጣትና የሕዝብ ወገንተኛ እንዲሆኑ ማድረግን ዋና ግቡ ማድረግ አለበት፡፡ ለዚህም በመሳሪያ አቅም፣ በፖለቲካ አደረጃጀት፣ በገንዘብም አቅም ይሁን ሰፊውን የአገሪቱን ክፍል በማስተዳደር ዕረገድ የማይናቅ ድርሻ ያላቸውን ኦህዴድ (የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት)፣ ብአዴን (የብሔራዊ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ) እና ሌሎች አጋር ድርጅቶችን የትግሉ አካል እንዲሆኑ ሁኔታዎችን ከወዲሁ ማመቻቸት ትግሉን ከማፋጠን ባለፈም ሊደርስ የሚችለውን የጥፋትና እልቂት አደጋም የመቀነስ ኃይል ይኖረዋል፡፡ የህዝብ እሮሮዎችና ትያቄዎች ሆኖ በማያውቅ ምልኩ በእነዚህ ሁለት ድርጅቶች ውስጥ በይፋ እየተንጸባረቀ እንደሆነ በየጊዜው ከድርጅቶቹ እያፈተለኩ የሚወጡት መረጃዎች በግልጽ ያሳያሉ፡፡ በምን መልኩ እነዚህን ድርጅቶች ከወያኔ ጉያ ማላቀቅና ነጻ ማውጣት እንደሚቻል ዝርዝሩን በጉዳዩ ላይ ለመስራት ፍላጎቱና አቅሙ ላላቸው አካላት እተወዋለሁ፡፡
2. ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ከተሰነቀሩበት ቅርቃር ለማማቀቅና ዴሞክራሲ፣ ፍትህ፣ እኩልነትና ሰላም የተረጋገጠባት እና የሁሉም የሆነች ኢትዮጵያን ለማምጣት የተደራጁ የፖለቲካ ኃይሎች መቀናጀት ባለመቻላቸው የተነሳ ለለውጥ አመቺ የሆኑ በርካታ አጋጣሚዎች እየተፈጠሩ ሊጠቀምባቸው የሚችል ኃይል ባለመፈጠሩ እልም እየሆኑ አልፈዋል፡፡ ዛሬ ግን ከመቼውም ጊዜ የተሻለ ሁኔታ የተፈጠረ ይመስለኛል፡፡ በመላ አገሪቷ ሰፊ የሆነ ሕዝባዊ መነቃቃት እየተስተዋለ ነው፡፡ በመሆኑም የፖለቲካ አመራር ኃይሎች በተለይም በውጭ የሚገኙ ድርጅቶች በየመድረኩና በየመገናኛ ብዙሃኑ ከመነታረክ፣ አሰልቺ የሆኑና የተለመዱ የፖለቲካ ትንታኔያቸውን ከመስጠት፣ እርስ በእርስ ከመናቆርና አንዳንዴም በባዶ ሜዳ ‘ወሬ የፈታው’ አይነት ፉከራና ቀረርቶ ከማሰማት ተቆጥበው ለጋራና የተቀናጀ ትግል ቢሰሩ እና ያለመሪ በተበታተነ መልኩ በየቦታው የተቀጣጠለውን ሕዝባዊ ንቅናቄና የለውጥ ጥያቄም አቅጣጫ ቢያሲዙት ለውጡም ይፋጠናል፤ ያንጃበቡትም አደጋዎች ብዙ የህይወት ዋጋ ሳያስከፍሉ የኢትዮጵያ ትንሳዔ እውን ይሆናል፡፡
ለመብታቸውና ለነጻነታቸው ሲታገሉ የተሰዉትን ሰማዕታት ነፍሳቸውን ይማር! በቸር እንሰንበት!
ያሬድ ኃይለማርያም ፡ yhailema@gmail.com 

“I prefer death to detention at Maeklawi” – Bekele Gerba,

ADDIS ABABA – “I prefer death to detention at Maekelawi,” prominent opposition leader Bekele Gerba has told a court after enduring appalling conditions in one of the chambers of hell at the notorious Maekelawi Prison in the Ethiopian capital.
The prison cell is sardine-packed: 30 prisoners in a 10×10 meter area. Because it is too crowded, respiration coupled with body heat drips back onto the prisoners from the ceiling. No need to divulge details of the hell-on-earth place called “Maekelawi” prison, where prominent political prisoners from the recent protests in Oromia are being held.
According to OFC Deputy chairperson, Mulatu Gemechu, prominent Oromo individuals who are at Maekelawi are Bekele Gerba, Dejene Taffa, Desta Dinka, Gurmesa Ayano, Addisu Bulala, Dereje Merga and Alemu Abdisa
This small area was so crowded not only with the human occupants but also personal belongings as well as sanitation goodies for the occupants who are not allowed to get air except very short timeouts at dawn and dusk.
Political prisoners suffer not only for torture or life in extremely appalling prison conditions. They are also handed lengthy appointments so that they would break down psychologically. The court has adjourned the prisoners case for another 28 days.
In another development, Mulatu said an unprecedented crackdown on Oromo people was in full swing throughout Oromia, and the mass arrests came in despite Prime Minister Hailemariam Desalegn’s recent speech sounded promising for the suffering majority. However, on the ground, a brutal massive crackdown is under way as the following list shows:
1. Shashemene, Western Arsi – Close to 1200 people have been taken away as prisoners and no one knows their whereabouts.
2. Chiro, Western Hararghe – Between 800 to 1000 people were hauled away by nine trucks. No one knows their whereabouts.
3. Gujji Zone – 150 people taken away.
4. Ambo, Western Shoa – 103 people taken away
5. Gimbi, Western Wellega – 60 people were arrested and taken to an unknown destination.
6. Qelem, Wellega – 54 people taken away.
7. Horo Gudru, Wellega – 39 people were taken away in one night.
8. Burayu (near Addis) – Two individuals taken away to an unknown destination.
Though Ethiopia is hemmoraging from the political crisis, the government is trying to use the prevalent “drought and famine” as a cover to wipe out dissent in Oromia and beyond.

The horrible conditions led Bekele and other top OFC leaders to lauch a hunger strike, and on the fifth day on Sunday, when most of them were in critical health conditions, a small change was introduced: the number of occupants in Bekele’s cell was cut down to 17. Better than before but still brutal.
Source:-Ethiomedia

ትዝታ ነው የሚርበን?


Ato Assefa Chabo. አቶ አስፋ ጫቦ
ትዝታ ነው የሚርበን
ላናገኘው ላይጠግብን ብሏል ወዳጄ የነበረው ጸጋዬ ገብረ መድኅን
ለመሆኑት ትዝታ ምንድነው? ዘፈፍን ነው? እንጉርጉሮ? ኩርኮራ? ማላዘን?ሐሳብ ልጓም የለውምና እንዳሻው ወደላይ ወደታች፤ ወደውስጥ ወደውጭ፤ ወደፊት ወደኋላ፣ ወደየሚታይ ወደሊታይ ወደማይቻል ይሔዳል፤ ይጓዛል፤ ይተናል፤ ይበናል፤ ይመላለሳል፣ ይመለሳልም። “ማን አለኝ ከልካይ!” መሆኑ ነው።
ከዚህ ውስጥ
አንድ ጊዜ፤ አንድ ወዳጄ በፊት ከኖርኩበት፤ ከሎስ አንጀለስ (Los Angeles, California)፣ ደውሎልኝ የልጆቹን ጤነነት ጠያይቄ “አያት አድርጉህ ወይ!?” አልኩት። “እረ የለም!” አለ። ”ምነው?” ብለው “ሚስት/ባል የሚሆን አጥተው!” አለኝ። “ምነው ከዚያ ሞልቶ ከተረፈው ኢትዮጵያዊ!?” ስለው ችግሩን ነገረኝ። ”በልጅነታቸው ለማቀራረብም ሲባል ይህች/ይሔ የአጎትህ/የአክስትህ ልጅ (your nephew,your niece) ብለን አስተዋወቅን። አሁን ተጋቡ ሲባሉ “እንዴት ተደርጎ የአጎቴን የአክስቴን ልጅ (my nephew, my niece) አገባለሁ ሆነና ችግር መጣ አለኝ።
“በልጅነት የተነገር አንድ አካል አንድ አምሳል ሆኖ ያድጋልና ተለዋጭ ማስረጃ ቢኖርም /ቢታይም ተቀባይነቱውሱን ነው” አልኩት። የሰፈር የስነልቡና ሊቅ (psychiatirist) መሆኔ ነው። አሁን በምን/ለምን አስታወስኩት?
* * *
ይሔ ደግሞ በ1983 ክርምት የሆነ ነው። የዚያን ጊዜ የኢትዮጵያ የሽግግር መንግስት ምክር ቤት አባል ነበርኩ። ዘመኑን ሳስበው የጥንት ታሪክ ይመስለኛል። የሽግግር የተባለው ያኔም ዛሬም ያሳስበኛል። ድልድይ እንደመሻገር ብለን ብንወስደው ያው በድልድዩ ላይ፤ ወደምስራቅ፤ ወደጸሐይ መውጫ፤ ወደምእራብ ወደጸሐይ መጥለቂያ መሻገርም መሻገር ነው። መሆኑ ነው!!
የዚያን ጊዜ አነጋግር የነበሩ ወያኔዎች መለስን ጨምሮ በጣም ጥቂት ነበሩ። ከነዚህ አንዱ ስዬ አብርሐ ነበር። ብቻ “አውቆታለሁ” ብሎኝም ሊሆን ይችላል። ትንሽ ወንድሙ አብሮን ማእከላዊ ታች ግቢ ነበር። ጥሩ ልጅ ይመስለኛል። መእከላዊን ለማሻሻል ገንዘብ ስንሰበስብ የሰዬ ወንድምና አቶ በየነ በርኸ በጣም ተባባሪ ነበሩ። አቶበየነ በርኸ አሁን ከኛ ጋር የሉም። ማእከላዊን ሊታመን በማይችል አይነት አሻሽለነው ነበር። ተለቪዥን ሁሉ ገዝተን!!
ታዲያ ስዬን ሳየው የደቡቡ ሰው የሚመስለው ነገር አለው። ማእከላዊ በቂ ትግሬ ስለነበር የትግሬዎችን ባህርይና ስነልቡና ደህና አድርጎ ለመታዘብ እድሉ ነበረኝ። ሌላውንም እንደማደርገው ሁሉ! ከዚያ ሞዴል ስዬ ወጣ ይላልና ነው የደቡብ ሰው ይመስላል ያልኩት። የሰራው፣ የተሰራበት፣ የተሰራለት እንደተጠበቀ ሁኖ ግልጽና ጮክ ብሎ የሚናገር ነው። እንደዶርዜዎቹ!ዶርዜ ተሰብስቦ ሲነጋገር ያየ እየተጣሉ ነው ሊል ይችላል። ቋንቋውን ካላወቀው!
ስዬን ባገኘሁት ቁጥር “ይህ አዲስ አበባ፤ አራት ኪሎ ነው!” እያልኩ ትከሻው ላይ መታ መታ አድርገው ነበር። ነገሩ “ከጫካው ውጥታችህ አዲስ አበባ ገብታችኋል፣ እኔም የአራት ኪሎ ነዋሪ ነኝና ተረጋጉ” ለማለት ነበር። በቀና መነፈስ! ያንን ያሰኘኝ ጥበቃ ስር ያሉ፤ የሚጠባበቁም፤ ገልመጥ ገልመጥ ብሎ የመቃኘት ሁኔታ በሁለንተኛቸው (Body Language) ይታይ ስለነበር ነው። ታዲያ አንዱን ቀን ስዬ ጮሔብኝ “አቶ አስፋ እኛ ሰዎች ነን፣ የዱር አውሬ አይደለንም“ አለኝ። በከፊል ቢሆን አልተረዳኝምና ይቅርታ ጠየኩ። በኔ ቤት ማረጋጋቴ ነበር!
* * *
ስዬን አንድ ቀን ታምራት ላይኔ ቢሮ ውስደኝ አልኩት። ቀጥሮኝ ነበር። ወይም “ሲመችዎት ምንም ጊዜ ብቅ ይበሉ”ብሎኝ ስለነበር ይመስለኛል። ታምራት ጠቅላይ ሚኒስቴር ነበር። “አውቆታለሁ፤ የሚጽፉትንም አነባለሁ፤ ገጣሚም ነኝ …”ያለኝ ይመስለኛል። ስዬ በመኪናው ይዞኝ ሔደ። ነገሩ ከፓርላ በእግርም ቢሆን ቅርብ ነበር። የታምራት ቢሮ የሆነውን በፊት አላውቀውም። እኔ ማእከላዊ ከውረድኩ በኋላ የተሰራ ነው። ከዚህ፤ ከአቧሬ በኩል ወደፓርላማው የሚያመጣው አቀበት ላይ ነው። ከአጥሩ ታምራት ቢሪ እስኪደረስ የሆነች ርቀት ያለው አጥር ግቢ አለ። አንድ አራት አምስት የሚሆኑ፤ ጠመንጃ ያነገቡ አጥሩ በር ላይ አስወርድውን፤ ከስዬ ጋር የሆነ ነገር ተነጋገረው ፈተሹንን አለፈን። አንድ 50 ሜትር እንደሔድን እንደገና ያው ተደገመ። ሌላ 50 ሜተር ያክል እንደሔድን ያው ተደገመ። ታምራት ቢሮ እስክንደርስ ድረሰ አራቴ ይሁን አምስቴ ወርደን ተፈተሽን። ነገሩ “ዲሞክራሳዊነት”ም የሚያጣ አይመስለኝም። ስዬ፤ የመከላካያ ሚኒስትሩ፤ ግንባር ቀደም ወያኔውም ልክ እንደኔው ነበር የሆነው።
* * *
ታምራት ቢሮ ስደርስ ደግሞ ያልጠብቅኩት ገጠመኝና ደነግጥኩ። ቢሮው ውስጥ ስድስት ሰባት የሚሆኑ፣ ጠመንጃ የያየዙ በየቦታው፣ በየሶፋውና ወንበሩ ቁጭ በለው ይጨዋወታሉ። ይሳሳቃሉም!! ታምራት “ቁጭ ይበሉ!” ብሎኝ፤ የመጣሁት ለመጎብኘት እንጅ የተለየም ስለአልነበር” በል እንግዲህ ሌላ ቀን እመለሳለህ” ብዬ ወጣሁ። ገረመኝ! ወይም አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስቴርነት እንዲህ ይሆን? አልኩኝ። ልራሴ! ከዚያ ስንወጣ” ለመሆኑ ይህ ሁሉ ምንድነው?” ብዬ ስዬን ጠየኩት። ”የሜዳው ሕግ ነው። ወጥቼ፤ ተፈተሼ፤ የለቱን/የሰአቱን ምስጥራዊ ቃል(code) ካልነገርኩ አያሳለፉም፣ ወይም እያዛለሁ አለኝ። ይህ አስራራ እስከ መቸ ቆይቶ ይሆን እላለሁ።
* * *
የኬላና ፍተሻ ነገር ሲነሳ አንድ ሌላ አስታወሰኝ። ከማእከላዊ በወጣህ በወሩ እኔና ባልቤቴ፤ እህቴና ባለቤተዋ ከአንድ ሾፌር ጋር ሆነን አርባ ምንጭ ወርደን ነበር። አርባ ምንጭ ከአማሮ ኬሎ የሚመጣ ቅባታማ ቡና አለ ተባለና አንድ 20 ይሆን 30 ኪሎ ገዛን። ሻሽመኔ ላይ በ”ቡና የኮንትሮባንድ ነጋዴ!”ነት ተያዝን። ዘመነ ደርግ ነበርና ፍተሻ እንደልብ ነበር። ታዲያ ከፈተሾቹ አንዱ የኔን መታወቂያ ሲያይ “አስፋ የቡና ኮንትሮባንድ ነጋዴ አይደለም!” ያለ መስለኝ ተለቀቅን። አንድ ሰው እኔን በስምም ቢሆን ማውቁ ተነግሮናልና!
* * *
ከዚያ በወሩ ይሆን እንዲያ ወዳጄ የነበረው የሐገር ደህንነት ሚኒስትሩ፤ ኮሎኔል ተስፋዬ ወልደሥላሴ እቤቱ ራት ጋብዞኝ በጫወታ ላይ ይህንንኑ፤ የሻሸመኔውን ነገርኩት። ”አስፋ የሚገርመው ነገር ኬላው ሁሉ እንዲነሳ መመሪያ ከተላለፈ ቆይቷል። እኔ ነኝ ያስተላለፍኩት። ታዲያ ከዚህ በላይ ምን ማድረግ የቻላል?” አለኝ። ”መመሪያ ማስተላለፍና ተፈጻሚ ማድረግ ሁለት የተለያዩ ነገሮች አይመስልሁም?” አልኩትና ተሳሳቅን። በደርርግም በወያኔም ውስጥ መደማመጥ የለም/አልነበረም ልበል?
* * *
የታምራት ላይኔ ነገር ከተነሳ አንድ ነገር ልጨምር መሰለኝ። መልስ ዜናዊ እንዳለው ከሆነ “ወራዳ ሌባ!” ተብሎ፤ በዚህም ፍርድ ቤት ፍርዶበት ውህኒ ማቆ ነበር የወጣው። ስረቀ ወይም ጉቦ ተቀበለ የተባለው ገነዘብ ወደ 20 ሚሊይቶን ዶላር የሚደርስ ነበር። ታምራት ደግሞ ዛሬ የጴንጤ ሰባኪ ሆኗል። 20 ሚልዮን ያለው ነጋዴ እንጅ ሰባኪ አይሆንም የሚል ግምት አለኝ። ዘረፈ፤ ጎቦ፤ ተቀበል ወይም በማንኛቸውም ሌላ ተሰማሚ ስም ይሆን ይህንን አካበተየተባለዉን ገነዘብ መልሶ መንግስት ካዝና አዝገብቷል የሚል አልሰማሁም፤ አላነበበኩም። ለነገሩ መልስ ዜናዊ የሚለጥፈው ታርጋ ምኑ ይታመናል?
ብቻ፤ ለሁሉም ለሁሉም ታምራት ላይኔ ጠቅላይ ሚኒስትራቸው ነበር። እዚያ ውስጥ ኢትዮጵያም አለችበት። ከማርክሲዝም እስከ መጽሐፍ ቅዱስ መንገዱ ሩቅ ይመስለኛል። ፍርድ ቤት ቀርቦ ተፈርዶበታል። እዚህ ሁሉ ውስጥ እውነት የትኛው ነው? ለመሆኑ እውነት የሚባልበት ነገርስ አለ? የሚለውን ጋዜጠኞች አንፍነፈው ቢያወጡ ጥሩ ንባብ የሚሆን ይመስለኛል። የቅርብ ታሪካችን ወይም የቅርብ ጊዜ ጉዳችን መሆኑ አይደል!!
የዚህ መሳይ፤ አልፎ አልፎ ብቅ-ጥልቅ የሚሊብኝ አይጠፋምና እመለስበታለሁ።
* * *
በዛወርቅ አስፋውን እወዳለሁ። አዲሱት ትዝታዋን የበለጠ እወዳለሁ
እስላም ክርስቲያኑን እንዲህ ያዋሐደው፤
ማተቡን ከጥንት አብሮ የገመነደው ትላለች።
ኢትዮጵያ ዓመቱን ሙሉ የዓመት በዓል ሀገር ናትና መልካም የዓመት በዓል!!
አስፋ ጫቦ Dallas,Texas USA

የራቀ ይመለስ! ኢትዮጵያ ከተባበረ ሕዝብ ትግል ወዲያ መድኅን የላትም !!




የራቀ ይመለስ!
ኢትዮጵያ ከተባበረ ሕዝብ ትግል ወዲያ መድኅን የላትም !!
ተደጋግሞ እንደተባለዉ የሕዝብ ጉልበቱ - ሕብረቱ ነዉ ። በአንድ ያበረ ሕዝብ ለመብቱም ሆነ ለነጻነቱ በሚያደርገዉ ትግል በቀላሉ ድልን ይቀዳጃል። የዚያኑ ያህል፤ ተነጣጥሎ ከተገኘ ደግሞ ሳይወድ በግድ የጠላቶቹ መጫወቻ መሆኑ አይቀሬ ነዉ። ይህን በሚገባ የተገነዘበዉ የወያኔ አገዛዝ በተገኘዉ የድክመት ቀዳዳ ሁሉ እየሾለከ መሠሪ ስልቶቹን በመተግበር እጅግ የሚያስፈራዉን ህብረታችንን ሲሰነጣጥር ቆይቷል ። እንዲያዉም ፤ወያኔያዊዉ አገዛዝ፤ የጸረ ሕዝብነቱንና የጸረ ኢትዮጵያነቱን ያህል፤ በአፍጢሙ ሳይደፋ እስከዛሬ ድረስ ከሥልጣን ተቆናጥጦ የመቆየቱ ምስጢር ሌላ አይደለም። ተረጋጮቹን ተገዢዎች በኃይማኖት ፤ በቋንቋና በባህል ከፋፍሎ ርስ በርሳቸዉ በጥርጣሬ እንዲተያዩና እንዳይቀራረቡ በሰይጣናዊ ትጋት ሳይታክት መሥራቱ ነዉ ። በዚህም እስከ ዛሬ በርካታ ሕዝባዊ እንቅስቃሴዎችን ቀጭቷል። ቁጥር ያላቸዉን ሀገራዊ የዐመጽ ጅምሮችን ከተቀሰቀሱበት ክልል ሳይሻገሩ በእንጭጩ ጨፍልቋቸዋል ።
በቅርቡ፤ አዲስ አበባን በማልማት ስም በሺህዎች የሚቆጠሩ አርሶ አደሮች በተፈናቀሉበት ዐይን ያወጣ ወያኔያዊ ዘረፋ መነሾ በኦሮሚያ ክልል የተቀጣጠለዉ ሕዝባዊ የአልገዛም ባይነት ቁጣ ይህን መሰሉ ዕጣ ከደረሳቸዉ እንቅስቃሴዎች በምሳሌነት ሊጠቀስ የሚገባዉ ነዉ ። በክልሉ በሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዉስጥ በሚማሩ ተማሪዎች የተጀመረዉንና ወደተቀረዉ ኅብረተሰብ በፍጥነት የተዛመተዉን ይህንን ድንገተኛ የተቃዉሞ ማዕበል ለመግታት ዘረኛዉ አገዛዝ ልዩ ገዳይ ኃይሎቹን በማሰማራት ዘግናኝ የግፍ ርምጃዎችን ወስዷል ። አያሌ ኢትዮጵያዉያን ወገኖቻችንን በጭካኔ ገድሏል ፤ አቁስሏል ፤ ወደ እስር ቤቶችም ወርዉሯል ። ተፈጥሮአዊ ባህሪዉ ነዉና፤ ለወደፊቱም በርካታ ዜጎቻችን በአሸባሪነት ወይም ፤ ራሱ ወያኔ ቀድሞ እንዳልሰየጠነበት፤ በጠባብነት ተፈርጀዉ እንደሚሳደዱና በስዉር እንደሚገደሉ የሚጠበቅ ነዉ።
ርግጥ ነዉ ፤ወያኔ በግፈኛ አገዛዙ ዳፋ የተጫረበትን እሳት፤ ቋያ ሰደድ ሆኖ አመድ ሳያደርገዉ በፊት ለጊዜዉ ሊከላዉ ችሏል ፤ ሙሉ በሙሉ ባያጠፋዉም እንኳ። ሆኖም ሕዝባችን የአገዛዙን መሰሪነት በመገንዘብ ፤ አንዱን ብሔረሰብን በሌላዉ ላይ ለማስነሳትና የትግሉን አቅጣጫ ለማስለወጥ በሠርጎ ገብ ካድሬዎቹ አማካይነት ያደረገዉን ጥረት በማጨናገፍ ብስለቱንና አርቆ አሳቢነቱን ማስመስከሩ በራሱ የአምባገነናዊዉ ዘረኛ ሥርዓት ማክተሚያ ሩቅ አለመሆኑን የሚያመላክት ትልቅ እመርታ ነዉ። የሥርዓቱ ዕድሜና ዘለቄታ በኢትዮጵያ ሕዝብ ክፍፍል ላይ መሆኑ እየታወቀ ፤ ግጭቶች ከተፈጠሩ በኋላ የአንድነት ጠበቃ መስሎ የመቅረብ እስስታዊ ባህሪዉ ብዙዎችን ደጋግሞ ማሳሳቱን አንዘነጋዉም።
ብዙዎች ኢትዮጵያዉያን በለጋ ዕድሜያቸዉ የወደቁበት ይህ ሰፊ መሠረት ያለዉ ሕዝባዊ የአልገዛም- አሻፈረኝ ባይነት በዘረኞቹ አገዛዝ ተንገፍግፎ ለተነሳዉ ሕዝብና ለሀገር አንዳች ግልግል ከማስገኘት ይልቅ የከፋ እመቃና ጭቆና የሚያስከትል ሆኖ መደምደሙ ያሳዝናል ። መነሾ ያደረጋቸዉ ወያኔያዊ የመሬት ዘረፋና ተያያዥ ጉዳዮችም ሆኑ ሌሎቹ የሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብት ጥያቄዎች በመላይቱ ኢትዮጵያ የሚዘወተሩና በእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ አዕምሮ የሚመላለሱ ሆነዉ ሳለ ዐመጹ ሀገራዊ ስፋት ሳይይዝ ብቻዉን ለጨካኙ የገዢዎች ጥቃት እንዲጋለጥ ሆኗል። ለዚህ ሰበብ የሆኑ በርካታ ምክንያቶች ሊኖሩ ቢችሉም እንደ ሕዝብ ለሚወርድብን መከራና ለተነጠቅነዉ መብት ምክንያት በሆነዉ አገዛዝ ላይ በጋራ ለመቆምና ለመታገል አለመቻላችን በዐቢይነት ሊጠቀስ የሚገባዉ ነዉ። ለዚህ ደግሞ፤ ወያኔ በሕዝቡ መሀል ያሰማራቸዉ ቅጥረኞችና ከዉድቀታቸዉ የማይማሩ ጥራዝ ነጠቆች ከሩቅ ሆነዉ ዐመጹን ከጽንፈኛ አቋማቸዉ በስተኋላ ለማሰለፍ ሌትና ቀን የነሰነሱት መርዝ በተቀረዉ ሕዝብ ዘንድ ባጫረዉ ጥርጣሬ፤ ትግሉን ከመሀልም ሆነ ከዳር ተገቢዉን ሕዝባዊ ድጋፍ አሳጥቶታል ። ለዐመጹ መዳፈንም ሆነ በትግሉ በወያኔ ለተቀጠፈዉ ሕይወትና ለደረሰዉ ጉዳት፤ እነዚሁ እኩያን የወያኔዉን አገዛዝ ያህል ተጠያቂዎች ናቸው።
እንደ አንዲት አገር ሕዝብ፤ ኢትዮጵያዉያን ሞታችንም ሆነ ሽረታችን በአንድ ላይ ነዉ። ምዕተ ዓመታትን የደረመሰዉ ታሪካችን የተጻፈዉ በጋራ የደማችን ቀለም ነዉ። ባህር አቋርጠዉ ከመጡ ወራሪዎች አስጥሎ በነጻነት ያዘለቀንም ያ ነዉ ።
ሕዝባዊዉ ዴሞክራሲያዊ ትግል ያቸንፋል! በነጻነቷ ኮርታ፤ ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር !! 
http://www.eprpyl.com/resources/ethiopia%20newspaper_February_%20march%202016.pdf

Wednesday, March 30, 2016

ወያኔዎች በሴይጣን ታስረዋል


| አባ ቢያ የባለሀገር ንቅናቄ
ለጋብቻ በማይመረጥበትና በማይታጭበት: ለቤት መስሪያ ዛፍ በማይቆረጥበት ጎዶሎ ወር ውስጥ የተወለደው ወያኔ: ዋጋው በቁና እየተሰፈረለት ነው:: ይህ የኃጥአት ልጅ ስብስብ ድርጅት የያዘው የዛር ፈረስ አምጥቶ እሞቱ ደጃፍ ላይ አድርሶታል:: ይኸው የሴይጣን መጫወቻ የሆነው ወያኔ በግድያ: በስርቆት: በዝርፊያ: በቅሚያ: በማጭበርበር: በማታለል: በመዋሸት አገርን ከነድንበሩ ትውልድን ከነባህሉ አበላሽቶአል:: ወያኔ ጫካ በነበረበት ጊዜ ሽፍቶቹን ለማነቃቃትና ለማዋጋት ሲል በሱዳን አማካሪነት Rhamnus Prinodes የተባለ ዕጸ-ፋሪስ ወይም የጌሾ ቅጠል በተለያየ ምግብና መጠጥ ውስጥ ጨምረው ወያኔ ሠራዊትን ያጠጡና ያበሉ ነበረ:: አመራሮች ሁሉ ጭምር ይጠቀሙ ነበረ:: በጎጃም የአብነት ተማሪዎች እንደዚሁም የአስኩዋላ ተማሪዎች ለትምህርት አእምሮን ያነቃቃል:: አንጎልን ይከፍታል እያሉ የሚወስዱትንና ከወሰዱ በሁዋላ በመጨረሻም አሳብዶ ከሰውነት ተራ የሚያወጣውን አብሾ ወይም በባዮሎጂ አጠራር ካናቢስ ሳቲቫ ወይም ማሪዋና በባህላዊ አጠራር ዕጸ-ፋሪስ ወይም አጤ-ፋሪስ ተብሎ የሚታወቀውን መርዘኛ ዕጸዋት ወያኔዎች ይጠቀሙ ስለነበር ዛሬ የወያኔ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ሁሉ አእምሮ ትክክል አይደለም:: ነገር ግን ማንም አልተረዳላቸውም እንጂ አእምሮአቸው ደንብሾአል ::ተቃውሶአል::
በዚህ የተነሳ ከጫካ የመጡ ነባሮቹ ወያኔዎች እርኩስ መንፈስ አጠናግሮአቸዋል:: ቁራና የተባለው ዲሞንስ ወይም መጥፎ መንፈስ የተጠናወታቸው ሰዎች ናቸው:: የሱዳን ቆሪጥ :ሌጌዎን: ጠጠር ጣይ: ዊቃቢ እና ከዘር ጭምር ወደልጅ የሚሸጋገረው Hobgoblins-Imps በአማርኛ አጠራር የዛር ውላጅ በወያኔዎች ላይ ሠልጥኖአል:: ዛሩ ባሪያዎቹ አድርጎአቸዋል:: እንደሚታወሰው ሁሉ ባለፈው ጊዜ የመንግሥት ቃለ-አቀባዩ የኦሮሞ ተቃዋሚዎችን ጋኔን የጠራቸው ብሎ ሲናገር ተደምጦአል:: ይህም ማለት ወያኔዎች በነዚህ እርኩስ መንፈስ ቁጥጥር ሥር ስለሆኑ ሁሉ ሰው እንደእነሱ ይመስላቸዋል:: የኢትዮጵያ ሕዝብ በሙሉ የሴይጣን መጫወቻ የሆነ ይመስላቸዋል:: እነሱ አንዴ የመጥፎ ማጂክ ባሪያ ስለሆኑ ::They are Slave Zar and they fear all bad magics. for example fools, Vagabond, mad poor,sick etc….ይህ ዓይነት አደጋ ያመጣብናል ብለው ስለሚጨነቁ በምድር ላይ ያለውን ወንጀል ሁሉ ይሠራሉ:: ጋኔን የጠራቸው ብሎ የተናገረው አፈ- ቀላጤው ጋኔን ጎታች The Demons puller የሆነው አለቃ መለስ ሁሉንም ወያኔ የገራው በዚህ መልክ ስለሆነ ነው:: ስለዚህ ወያኔዎች የሰው ህይወት የሚያጠፉት: የሰው ደም የሚያፈሱት: የሰው ልጅን የሚያሰቃዩት በጌቶቻቸው በእርኩስ መንፈስ እየታዘዙ: ለድፍረት ይሆናቸው ዘንድ አጤ ፋሪስ በጥብጠው እየጠጡ ስለሆነ ወደ ድርጊቱ የሚገቡት የሚያደርጉትን በሙሉ ለበጎ ያደረጉ ይመስላቸዋል:: ለዚህም ነው በሚዲያ ያለምንም ፍራቻ: ያለምንም ይሉኝታ ደረቅ ውሸት የሚዋሹት:: በዛር ፈረስ ላይ ስለሆኑ ሚሊዮን ሕዝብ አስር ሰዎች ብቻ መስለው ይታዩአቸዋል:: ሲገድሉ ደግ ያደረጉ ያህል ኮርተው ይናገራሉ:: ሲያሰቃዩ ያስታመሙ ይመስል ደረት ነፍተው ሕዝብ መኃል ይሄዳሉ:: ስለዚህም ነው ደህና ሰው ሳይታሰብ በድንገት ወያኔ ቤት አንድ ቀን ካደረ በዚያው ተበላሽቶ የሚቀረው:: ድምጻዊ ንዋይ ደበበ : ድምጻዊ ሰለሞን ተካልኝ እናም በርካታ አርቲስቶችና ጋዜጠኞች የወያኔ ባሪያ ሆነው የሚቀሩበት ዋናው ምክንያት በዚህ መሠረት ስለሚበላሹ ነው:: የተማሩ ስዎች ወያኔ ከሥራቸው ብታባሪራቸው እንኩዋን በየትም አገር ተቀጥረው መስራት የሚችሉ እንደነ ፕሮፌሰር መርጋ በቃና ዓይነቶቹ የሱዳን ባህለዊ ጥበብ ሰለባ በመሆናቸው ነው:: እንደነ ልደቱ አያሌው ዓይነት የሴይጣን ተላላኪ ሆነው የቀሩት በዚህ መልክ ነው ::
ስለሆነም የኢትዮጵያ ሕዝብ ከነዚህ ሰዎች ጋራ ሰዎች ናቸው ብሎ ጤነኛ ንግግር ለማድረግ ሠላማዊ ድርድር መጀመር ዕርቅና ርትዕ ይኖራል ብሎ ማመን የሴይጣንን ችሎታና ባህርይ አለመረዳት ነው::
ማንኛውም ወያኔ አሙዋሙዋቱ ድንገት ነው:: ተቀጨ በሚባል ደረጃ ነው ሕይወታቸው የሚያልፈው:: ጄኔራል ኃየሎም ዐረአያ በመሸታ ቤት አንድ ተራ ሰው በዛገ መሣሪያ ተገደለ :: ሰላዩ ክንፈ ገብረ መድኅን በአንድ ረፋዱ ላይ ሰው ፊት ተደፋ:: ታምራት ላይኔ በመንግስት ምክር ቤት ፊት ቁጭ ብሎ እንደሕጻን ስመከር ስገጸጽ አልመለስ ብዬ ሰለነበረ እርምጃው ተገቢ ነው ብሎ መበላሸቱን ተናግሮ ከርቸሌ ተከረቸመ:: እሱ እንኩዋን የታሠረበትን የጋኔን ሰንሰለት በንስሀ ና በጸሎት በጥሶ ዛሬ ሰው ሆኖአል:: የአቶ መለስ እና የአባ ጳውሎስ ጉዋደኝነትና የሠፈር ልጅነት በዚያ ላይ ቅዱስ አባት በሚያስብል ከፍተኛ ማዕረግ ላይ ሆነው ሲሠሩ የነበረው ክፉ ሤራና ሥራ የአቶ መለስ ጠቅላይ አዛዥነት ሚና ተደምሮ ኢትዮጵያ በእነዚህ በሁለቱ አደዋኛዎች ጫማ ሥር እንደወደቀች ሲታሰብ ሴይጣን በተቀደሰችው ኢትዮጵያ ላይ ምን ዓይነት ሹመት እንደነበረው መረዳት አያስቸግርም:: ነገር ከሴይጣንና ከጋኔን ጋራ ጨዋታው የሚባለው:: ከመቃብር
መጨረሻ አያምርም እና ሁሉቱም ሞቱ ሳይሆን ተቀሰፉ ነው የሚገርም ነገር ደግሞ አንዱ አንዱን እንዳይቀብር ሆነው ነው የወረዱት ::
የሴይጣን ሥራ ይኸው ነው:: ሴይጣን ውለታ አያውቅም:: ሰይጣን ቤት ምህረት የለም :: ሰብዓዊ ስሜት ጋኔን ቤት ከተገኘ ሰብዓዊ ስሜት የተሰማው ሰው ወዲያው ይቀሰፋል:: እነዚህ የቀሩቱ ጋኔን የሚጋልባቸው ወያኔዎች ከሰውነት ውጭ ናቸው:: ሲቀኑ: ሲጨክኑ: ሲዋሹ :ሲያታልሉ: ሲገድሉ :ሲያሰቃዩ: ሲጠጡ: ሲሰከሩ: ሲያመነዝሩ በጤናቸው አይደለም:: እላያቸው ላይ ያረፈው የጋኔን አለቃ እየተጫወተባቸው ነው:: በየቀኑ ጠርሙስ ሙሉ ዕስኪ መጨረሰ: በየቀኑ ከተለያየ ሴት ጋራ መተኛት ና እርካታ ማጣት የበረሃ አጋንንት ባህርይ ነው:: በዚህ ላይ የወያኔዎችን ፊት ተመልከቱ እስቲ:: እህልና ውሃ ከቀመሱ ወራት ያለፋቸው ወይም ለኮሶ ሽረት እንቆቆ የሚጠጡ የሚመስል ፊት ነው የሚታየው:: የጤናማ ሰው ፊት እኮ አይደለም ፊታቸው:: የበረከትንና የሰብሀት ነጋን ፊት ተመልከቱ:: በደርግ ዘመን በሕብረት ዘመቻ የተሠራ እርከን ነው የሚመስለው:: አርከቤን ተመልከቱት:: ኦፋይት ዑቃቢ ያለበት ይመስላል:: ሁሎቹም ወያኔዎች በየቀኑ ገርጥጠው እና ገርኝተው ይታያሉ :: የሰው ልጅ ሀመልማል ፊት የላቸውም ::
እናም ኢትዮጵያ በሴይጣን በአጋንንት አገዛዝ ሥር ስለሆነች ከተቻለ በእግዚ- ኦታ በጸሎት ካልሆነም በአንድነት ተነስቶ ይህንን ደም መጣጭ የሴጣን ጋማዎችን ማስወገድ ይኖርብናል :: እንደሰው እያዩ ለምን ህግን ጣሱ? ለምን እግዚአብሄርን አልፈሩም? ለምን ባህላችንን ተጻረሩ? ብሎ መታለል ይብቃ:: ምንም ዓይነት ከስይጣና ባሪያዎች ጋራ ንግግርና ድርድር አለማድረግ ትልቅ ውሳኔ ነው ::

አማራ ሲሞት ሌላ ኣማራ ሲፈራ ( ሄኖክ የሺጥላ )


እነዚህን ከስር የምትመለከቷቸውን ፎቶዎች ወዳጆቼ ከባህር ዳር ዛሬ ሌሊት ላኩልኝ።
ስለ ፎቶዎቹ ምንነት ባጭሩ ላስቀምጥ
ተደብዳቢው — አማራ!
ደብዳቢው— ወያኔ ትግሬ!
የድብደባው ምክንያት— አማራ መሆን!
ተጠያቂ —የለም!!!
ይህንን ለማስቆም የሚቆም አማራ— የለም!!!
ይህንን ኣይቶ ቁጭት ውስጥ ሊገባ የሚችል አማራ— የለም!!!
ድብደባው ይቀጥላል ወይ?—- ኣዋ!



ይህንን ፎቶ ለብዙ ደቂቃ ተመለከትኩት ። ኣይኖቼ እንባ ተሞልተው ጥርሴን እያፋጨሁ ደግሜ ደጋግሜ ኣየሁት። ወዳጄ በውስጥ መስመር የፃፈልኝን ኣሳዛኝ ታሪክም ኣነበብኩ ። ማልቀስ ኣልችልም ፥ ኣሁንም ያለቀስኩ ኣይመስለኝም ፥ ግን ፊቴ ላይ እንባ የሚመስል ነገር እንደነበር ኣስታውሳለሁ ። መናደድም ኣልፈልግም ፥ ምክንያቱም ከመናደድ የሚመጣው ሽንፈት እንደሆነም ኣውቃለሁ ። ግን ማሰብ እፈልጋለሁ ፥ ድጋሚ ወደ ራሴ ተመልሼ እውነታውን በጥሞና ማየት እና መረዳት እፈልጋለሁ ።
በቃላችን መሰረት የወዳጄን ምንነትም ሆነ ማንነት ለመናገር ኣሁን ጊዜው ኣይደለም ። ግን ይህ ድብደባ ምን ማለት እንደሆነ ላስረዳ።
ብዙ ለአማራ የሚጮህ ፥ እቆጫለሁ ባይ እኔ ባለሁበት ኣማሪካ ይኖራል ። እጅግ ብዙ ነገር ማድረግ የሚችል ኣቅም ያለው አማራ በየ ሃገሩ እንደሚኖር ኣውቃለሁ ። ትንታግ የሆኑ ፥ በሳል እና ብልህ አማሮች። ግን ደሞ ኣቅማቸውን የማያውቁ ፥ ከስብሰባ እና ጥናታዊ ፅሁፍ ከማቅረብ ውጪ እኔ እስከማውቀው ድረስ ኣንድ እርምጃ ወደፊት መራመድ ያልቻሉ መሆናቸውን ሳስብ ይገርመኛል። ነፃነት እና የኣማሪካ ህግ የተቀላቀለባቸው ተቆጪዎች በመሆናቸው ፥ ይቆጡና ግን መራመድ ይፈራሉ ፥ ይናደዱና ግን መተግበርን ይሰጋሉ ፥ ይበሳጩና ግን መሆንን ይሸሻሉ ። በመሆን እና ባለመሆን መሃከል የቆሙ ተቆርቋሪዎች ስለሆኑ ፥ ወገኖቻቸው ዛሬም ይደበደባሉ ፥ ይታሰራሉ ፥ ይታረዛሉ ፥ ይገደላሉ ። በመራመድ እና በመቆም መሃል ስላሉ ፥ ወገኖቻቸው እያለቁ ነው ። ይህም ፎቶ የነዚህ የኣማራ ልሂቃን ውሳኔ መዘግየት ውጤት ነው ። ሃያ ኣምስት ኣመት ለመራመድ የከበደን ፥ ሃያ ኣምስት ኣመት ቀና ለማለት የከበደን በውሳኔና በፈረንጅ ሃገር ህግ መሃል ስለቆምን ይመስለኛል ።
ኣማሪካንን ሳስብ የህግ ሃገር ነች ። የነፃነት ሃገር ነች ። የሰዎች መብት የሚከበርባት ሃገር ነች ። ይህ ሁሉ እውነት የሚሆነው ግን በመጀመሪያ ከማንም በላይ ለኣማሪካኖች እና ኣማሪካ ውስጥ ለሚኖሩ ህዝቦች ነው ። ኣማሪካ ከኣማሪካ ውጭ ሁል ጊዜ ልክ ነች ብዬ የማስብ እብድ ግን ኣይደለሁም ። ለምሳሌ ፕሬዝዳንት ኦባማ ኢትዮጵያ በሄደ ጊዜ የኢትዮጵያ ምርጫ ዲሞክራሲያዊ ነበር ሲል ተሰምቷል ። ምርጫው ፍትሃዊ ስለነበረ ነው ? ኣይደለም ! ኦባማ መረጃ ስለሌለው ነው ? ኣይደለም ! ዋነኛ ምክንያቱ ለኣማሪካ ልክ የሚሆነው ኣባባል ምርጫው ፍትሃዊ ነው የሚለው ኣባባል ብቻ ስለነበረ ነው ። ኣማሪካ ውስጥ ስኖር የኣማሪካን ህግ ኣክብሬ መኖር እሻለሁ ማለት የኣማሪካ መሪ የኢትዮጵያዊያኖች ስቃይ ቸል ብሎ ሲያልፈው እቀበላለሁ ማለት ኣይደለም ። ኣማሪካን ሃገር መስረቅ ያሳስራል ። ኦባማን መተቸት ግን ኣያሳስርም ። ለነፃነት መታገል ግን ኣያሳስርም ። ቢያሳስርም ታግዬ እታሰራለሁ እንጂ ፈርቼ ዝም ኣልልም ። ከዚ በባሰ እና በተወሳሰበ ደረጃ ባንድ ጎን ለኣማሪካ ህግ ተገዥ ለመሆን ኣስበን ፥ በልላ ጎን ደሞ የህዝባችን ስቃይ ኣስቆጭቶን ፥ ፍርሃት እና ውሳኔ ተጋጭቶብን ስለመቆማችን መካዳችን ይመስለኛል ለውጥ እንዳናመጣ ያደረገን ። የኣማሪካ ህግ ንፁሃን ዜጎች ይገደሉ የሚል ኣይመስለኝም ፥ የሚል ከሆነ ግን ኣላከብረውም ፥ የኣማሪካ ህግ የኣማሪካ መንግስት የተሳሳተ መረጃ እንዲናገር ፍቃድ ኣይሰጠውም፥ የሚሰጠው ከሆነ ግን በእንደዚህ ኣይነቱ ህግ ኣልገዛም ፥ የኣማሪካ ህግ ሰዎች በዘራቸው ተቆጥረው እና ተጠርተው ሲገደሉ በማየታችንን ይህንን ለማስቆም ማንኛውም ኣይነት ትግል ውስጥ ብንገባ እና ጉዳዩን እንደ ኣንድ መንግስት ለመፍታት ከመሞከር ይልቅ ገዳዮቹን እያወደሰ « ምንም የተፈጠረ ነገር የለም !» ቢለኝ ፥ ኣሁንም እንዲህ ኣይነቱን ህግ ኣላከብርም ። እኔ በግሌ ህግ ከማይከበርበት ገነት ፥ በህግ የሚተዳደር ገሃነምን እመርጣለሁና።
ምን ለማለት ነው ፥ ኣማሮች የቱን ትመርጣላችሁ ? እንዲህ ብናደርግ ኣማሪካ እንዲህ ብታደርገንስ የሚለውን ፍርሃት ወይስ የማደርገው ነገር ህጋዊ ነው ፥ ለሰው ልጆች መብት የመቆም ትግል ነው ፥ የነፃነት ጥያቄ ነው በሚለው ላይ ኣምኖ ከፓናል ዲስኩር እና ከረባት ኣስተካክሎ ለማውራት ፥ ከመጨቃጨቅ እና ከመጠቋቆም ይልቅ ህዝባችሁን በቁርጠኝነት ከመከራ ለመታደግ ትግል መታገል ? ህዝቡ ትግል ይፈልጋል ፥ ህዝቡ እናንተን ያያል ፥ የህዝቡ በትረ ሙሴ ለመሆን ግን ፥ በማንነት እና በፍርሃት መሃል ከመቆም ነፃ መውጣት ያስፈልጋል ።
የኣማራ ደም በከንቱ ፈሶ ኣይቀርም !
ፎቶዎቹ ትናንት ሌሊት ከባህር ዳር ሆስፒታል የተገኙ ናቸው !
ሄኖክ የሺጥላ