Thursday, October 27, 2016

መርሳ ከተማ በርካታ ቤቶችን (ከ500 ቤቶች በላይ) ህገወጥ ናቸው በሚል ፈረሱ፡፡


በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን የምትገኘው የመርሳ ከተማ በርካታ ቤቶችን (ከ500 ቤቶች በላይ) ህገወጥ ናቸው በሚል ፈረሱ፡፡ ቤታቸው የፈረሰባቸው ያለመጠለያ መቅረታቸውን እና ንብረቶቻቸው ላይ ጉዳት መድረሱን የከተማዋ ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡
No automatic alt text available.

No comments:

Post a Comment