Wednesday, May 31, 2017

በሁለተኛው የGTP እቅድም አማራን የማያሳፍረው ባቡር – አያለው መንበር



ነፍሱን አይማረውና መለስ ዜናዊ የተባለ ሰይጣን የአማራ ጥላቻውን ከተወጣበት ጉዳይ እስካሁን መልስ ያላገኘው የአባይ ግድብ ወደ ቤኒሻንጉል ጉባ መሄድና አማራን ያገለለው የባበር ግንባታ ይገኝበታል።
የአባይ ግድብን በተመለከተ የብአዴን ሰዎች እንደ ቱቦ የተሰጣቸውን ከማሳለፍ የዘለለ አሳማኝ ምክንያት ሰጥተውን አያውቁም።ባንድ ወቅት አንድ ጓደኛየ “ሬድዋን ማለት የመለስ ሶፍትዌር የተገጠመለት ሲዲን የሚያጫውት ቴፕ” ማለት ነው ያለኝ አይረሳኝም።እንደ እነ ካሳ ተ/ብርሃን፣አዲሱ ለገሰ፣በረከት ስሞን፣ወዘተ የመሰሉ ሰዎች ለረጅም አመታት ጭንቅላታቸው ላይ ያስቀመጡት የመለስ ሶፍት ዌር የአማራውን ህዝብ እንዳያዳምጡ፣ ጥያቄውን እንዲያፍኑ፣ ህዝቡ ተስፋ እንዳይኖረው፣ በጭፍን ብቻ እንዲከተላቸው ሲሰሩ ኑረው ዛሬም ሞት አልወስድልን ብሎ ይኸው ህዝባችን ደባ ይፈፅሙበታል።
ይህንን እንኳን እያወቀ በአባይ ቁጭት ያለበት አማራ ግን ከፍተኛውን ገንዘብ በማዋጣት የአባይ ግድብን እያሰራ ነው።በዚህ ግድብ ላይ ቱባ የተባሉ የብአዴን ባለስልጣናት የሰጡት መልስ ዛሬ ላይ ሁኘ ሳስበው ለአማራ የማይቆረቆሩ መሆናቸውን የማረጋግጥበት አንዱ ነው።”ውሃው የሚተኛበት ሰፊ ቦታና ግድቡን ለመያዝ የሚያስችል ጎርጅ ከዚያ የተሻለ ስላልተገኘ” የሚል መልስ ነበር የሰጡን።ይሁን መሰራቱ አይከፋም ብለን ዝም አልን።
የአማራውን ህዝብ በቀጥታ ይጠቅማል የተባለው የጣና በለስ የተቀናጀ የስርኳ ልማት ፕሮጀክት ግን አርሶ አደሩን አፈናቅሎ አንደኛው ፌዝ እንኳን ማለቅ አቅቶት ቁሟል።
ባቡሩ ደግሞ ከአራቱ የአማራ ግዛቶች ከአዲስ አበባ ውጭ አንዱን እንኳን ተጠቃሚ ሳያደርግ በወሎ አድርጎ ሲያልፍ ወልድያና ደሴን ወይም ኮምቦልቻን ሳይረግጥ ጊዜ የሰጣት መቀሌ ይገባል።
የጋይንት ሰው በኩራዝ ራት እየበላ መብራቱ ግን በጋይንት አልፎ ትግራይ እንደገባው ማለት ነው።የጋይንት ሰው ወደ መቀሌ የሚሄደው መብራት ፖል ስር ቆሞ “ምን እያደረግክ ነው? ሲባል የትግራይን ህዝብ ራት እያበላው” ብሎ ማለቱን ከዛው ከራሱ ከህዝቡ መስማቴን አስታውሳለው።
የአማራ ከተሞችን እነ ወልድያና ደሴን ሳይረግጥ መቀሌ እንዲገባ ያደረገው ሰይጣኑ መለስ ነው።
ይህም አልበቃውም።በሁለተኛው ዙር እንኳን ለትግራይ ተጨማሪ ወደ ሽሬ እንዲገነባ ዲዛይን ያስወጣውም በ2002 ዓ.ም ነበር።እንግዲህ የድንጋይ እርከን ሊያስጭንበት ነው አትሉኝም።የአማራ ጥላቻውን ለመወጣት እንጅ።
ዘረኛ መሪ ባይኖራት ኖሮ በምዕራብ በኩል (በአማራዋ ከተማ መተማ) ከሱዳን ጋርዋና የንግድ ልውውጧን እንድትዘረጋ ቅድሚያ ልተሰጠው ይገባ ነበር።በሀገሪቱ ለ50 ዓመት የወጭ ንግድን የመጀመሪያ ደረጃ ይዞ የነበረውን ቡናን በመቅደም አንደኛ ደረጃ ላይ ያለው ሰሊጥ የሚመረተው ምዕራብ አማራ ነው።የሀገሪቱን 48 በመቶውን የሰሊጥ ውጭ ገበያ አቅርቦት በማቅረብ የመጀመሪያ ደረጃ ላይ ያለው አማራ ግን ባቡር አያስፈልገውም።
ምክንያቱም ትግሬ አይደለምና። በህወሃት ስሌት “አማራ ደርግን አልታገለምና” ተጠቃሚ መሆን የለበትም።ይህ አካባቢ ከሰሊጥ በተጨማሪ በጥጥ ምርት፣በማሽላ፣በእጣንና ሙጫ፣በቀንድ ከብትም የተትረፈረፈ ምርት ባለቤት ነው።
ወደ ጎጃም ስናቀና ደግሞ ጤፍን ጨምሮ የሀገሪቱ ሰፊ የግብርና ምርት የሚመረትበት ነው።ቁሞ ቀሩ ጣና በለስ ፕሮጀክት እዚህ ነው።የአባይ ግድብ መሄጃም ይሄው ነው። (የአባይ ግድብ ከመብራት አልፎ ሌላ የኦኮኖሚ ምንጭ ለማድረፍ እንደታቀደ ልብ ይሏል)።ይህም ግን የባቡር መንገድ የለውም።አሁንም ባብሩ የመጀመሪያውን ዙር መቀሌን ተጠቃሚ አድርጎ በሁለተኛ ዙር የተያዘው የአማራንም ለመሰረዝ እና ለትግራይ ለመስጠት ደፋ ቀና እያሉ ነው።
በአንድ ወቅት “አማራን የማያሳፍረው ኢትዮጵያዊ ባቡር” በማለት ወንድይራድ አስማማው የገለፀበት መንገድ ከህሊናችን አይጠፋም።ዛሬ ብቻ ሳይሆን ባብሩ አማራን ወደፊትም አያሳፍርም።ቁርጣችሁን እወቁት።
የትግራይ ፖለቲካ ሚዛን ማስጠበቂያው የአማራው ቅኝ ገዥ ህወሃት የተባለው የትግሬዎች ቡድንም የአማራን ጥያቄ እያፈነ ህዝቡን በድህነት አረንቋ ያማቅቀዋል፣የፍትህ እጦት ውስጥ ያሰቃየዋል።

No comments:

Post a Comment