Monday, May 29, 2017

በዓለማያ ዩንቨርሲቲ ለግንቦት 20 በዓል የተሰቀሉ ባንዲራዎች ተቃጠሉ፤



በዓለማያ ዩንቨርሲቲ ለግንቦት 20 በዓል የተሰቀሉ ባንዲራዎች ተቃጠሉ፤ Muluken Tesfaw

በዓለማያ ዩንቨርሲቲ ከግንቦት 17 ቀን ጀምሮ የግንቦት 20 በዓልን ለማክበር በሚል የአገዛዙና የክልሎች ባንዲራዎች በዩንቨርሲቲው የተለያዩ አካባቢዎች ተሰቅለው ሰንብተው ነበር፡፡ ሆኖም ግንቦት 19 ቀን 2009 ዓ.ም. በሌሊት አብዛኛዎቹ ባንዲራዎች ተለቃቅመው ሌሊቱን ተቃጥለው አድረዋል፡፡


በዚህ ምክንያት በዩንቨርሲቲው አመራሮች፣ የጥበቃ ሠራተኞችና በአገዛዙ የደኅንነት ሰዎች መካከል ከፍተኛ ውጥረት ተፈጥሯል ተብሏል፡፡ የግንቦት 20 በዓል በዚሁ ምክንያት ዩንቨርሲቲው ሠራተኞችና ተማሪዎች ከማክበር መገላገላቸውን ገልጸዋል፡፡ የዩንቨርሲቲው ተረኛ ጥበቃዎች ከዚሁ ጋር በተያያዘ ታስረዋል፡፡

No comments:

Post a Comment