
በ 77 ዓ/ም ድርቅ ከአንድ ሚሊዮን ዜጎቻችን እልቂት ጀርባ፣ ከእነዚያ የገዛ ቆዳቸው ከሰፋቸውና ከሰለሉ እጆች ጀርባ ለአለም የተገለጠው እውነት ያ-ኩሩ! የወሎ ገበሬ እንኩዋን እንደ ደደቢት በላየሰቦች የሰውን ስጋ ሊበላ ቀርቶ እርም ነው የሚለውን የአህያውን ስጋ አልሞከረውም፤ ይልቁንም በወተቷ ልጆቼን ያሳደገች ላም አንገት ላይ እንኳን ሳይቀር “ቢላዋዬን አሳርፍ ዘንድ የአባቶቸ አምላክ፤ የአምላከ እስራኤል እርግማን፤ በእኔ ላይ የለም” እያለ ከከብቶቹ በፊት ወደ መቃብር መወረዱ ነበር።

የማጠቃለያው እውነት ደግሞ በምንም መመዘኛ በእዚህ ፎቶ ላይ የሚታዩት, የለበሱት የሃር ከረባት የማያደምቃቸው፣ የደረቡት የሱፍ ኮት የማያሞቃቸው፣ የተጣበቁበት ዙፋን ምቾት የማይሰጣቸው ድውያን አንድ ላይ ቢሰፈሩ የዚህን አንድ ኩሩ ጎጃሜ የመንፈስ ልዕልና ጫፍ ላይ የማይደርሱ መሆናቸውን ነው። ዛሬም በራሱ የሚኮራ፣ የአቸናፊነትን ስነ ልቦናን የታደለ፣ ከማንነት ወደ ሰውነት ደረጃ ያደገ ኩሩ ፣ባለችው እረክቶ የሰላም እንቅልፉን የሚተኛ፣ከራሱ ጋር የታረቀና ለራሱ ክብር ያለው ባለታመብ ነው። በዚህ ሁሉ እርብርብ ውስጥ አልሰበር ያለውን ይኽን የሞራል የበላይነት ነው እንግዲህ ይኽ ወራዳ ስርዓት “ትምክህተኝት”፣ “ነፍጠኝነት” እያለ የሚፈርጀው።

የማጠቃለያው እውነት ደግሞ በምንም መመዘኛ በእዚህ ፎቶ ላይ የሚታዩት, የለበሱት የሃር ከረባት የማያደምቃቸው፣ የደረቡት የሱፍ ኮት የማያሞቃቸው፣ የተጣበቁበት ዙፋን ምቾት የማይሰጣቸው ድውያን አንድ ላይ ቢሰፈሩ የዚህን አንድ ኩሩ ጎጃሜ የመንፈስ ልዕልና ጫፍ ላይ የማይደርሱ መሆናቸውን ነው። ዛሬም በራሱ የሚኮራ፣ የአቸናፊነትን ስነ ልቦናን የታደለ፣ ከማንነት ወደ ሰውነት ደረጃ ያደገ ኩሩ ፣ባለችው እረክቶ የሰላም እንቅልፉን የሚተኛ፣ከራሱ ጋር የታረቀና ለራሱ ክብር ያለው ባለታመብ ነው። በዚህ ሁሉ እርብርብ ውስጥ አልሰበር ያለውን ይኽን የሞራል የበላይነት ነው እንግዲህ ይኽ ወራዳ ስርዓት “ትምክህተኝት”፣ “ነፍጠኝነት” እያለ የሚፈርጀው።
No comments:
Post a Comment