
አብዛኞቹ ወጣቶች ጫካ በመግባት ከድብደባ አምልጠዋል። ሁኔታው አስከፊ መሆኑን የሚናገሩት ነዋሪዎች፣ በአገራችን የት እንሂድ ሲሉ ይጠይቃሉ። በርካታ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች፣ የሚመለከታቸው ሁሉ ፈጥነው እንዲደርሱላቸው ጥሪ አቅርበዋል።
በአካባቢው በተለያዩ አመታት ተስረተው የነበሩ ወደ 2 ሺ የሚጠጉ ቤቶች እንሚፈርሱ ነዋሪዎች ገልጸዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ በዚሁ አካባቢ ይኖር የነበረ የዙሪያ ወረዳ የጸጥታ ዘርፍ ሃላፊ የሆነው የወታደር ባህሩ ቤት ሌሊት ላይ ማንነታቸው ባልታወቁ ሃይሎች በቦንብ መምታቱ ታውቋል። ጥቃቱ በቤተሰቦቹ ላይ ያደረሰው የህይወት ጉዳት ባይኖርም፣ በቤቱ ላይ ግን ጉዳት አድርሷል።
No comments:
Post a Comment