
የዘ-ሐበሻ የዜና ምንጮች ከስፍራው ባደረሱን መረጃ መሰረት ፒንዩዶ በተሰኘው የስደተኛ መጠለያ በመሄድ ነው እነዚሁ ሙርሌዎች ህጻናቱን ይዘው የሄዱት::
ከአስራምስት ቀን በፊት የደቡብ ሱዳን ሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች በጋምቤላ ክልል ባደረሱት ጥቃት 18 ሰዎች መግደላቸውን ዘ-ሐበሻ መዘገቧ አይዘነጋም:: እንዲሁም 22 ህጻናትን አፍነው መውሰዳቸው አይዘነጋም::
ከደቡብ ሱዳን ተነስተው የሚመጡት እነዚሁ የሙርሌ ታጣቂዎች በተመሳሳይ ባለፈው ፌብሩዋሪመጨረሻ ተመሳሳይ ጥቃት ፈጽመው 13 መግደላቸውን 20 ህጻናትን አፍነው መውሰዳቸውንም ይታወሳል::
መንግስት የለም ወይ?
0 60 60
No comments:
Post a Comment