Friday, March 31, 2017

ቃላሚኖ አዳሪ ከፍተኛ ት/ቤት መቀሌ = የህወሃት የዘረኝነት ማስተማሪያ ተቋም!!!!

   
ቃላሚኖ አዳሪ ከፍተኛ ት/ቤት መቀሌ።
ከዛሪዎቹ ዘረኛ ህወሃቶች የባሱ ዘረኞች የሚፈለፈሉበት የህወሃት የዘረኝነት ማስተማሪያ ተቋም!!!!
በመቀሌው ቃላሚኖ አዳሪ ት/ቤት ከመላው ትግራይ ከ1-3 የወጡ ልዩ ተመሪዎች ተመርጠው በህወሃት ሙሉ ወጪ በልዩ አስተማሪ፣ሙሉ ኮምፒተራይዝድ የመማሪያ አቅርቦት ከ9-12 ደራጃ የሚማሩ ከ200በላይ ተማሪዎች መሰልጠኛ ቦታ ነው።

ተቃሙና የማስተማሪያው ካሪኩለም የተቀረጸው በራሱ በመለስ ዜናዊ ሲሆን ተማሪዎቹ በ3ዓመት ቆይታቸው የህወሃትን የበላይነትን ኢንዶክትሪኒሽን የሚሰለጥኑበት-የትግራይን ወርቃማ ሕዝብነት- የኢትዮጵያ ህልውና በዳግማዊ ምንሊክ አስገዳጅነት የተፈጠረች አገር መሆናን የሚሰለጥኑበት ጥንታዊው የአክሱም መንግስት የትግሬ መንግስት ሆኖ እራሱን የቻለ መሆኑን የሚማሩበት መርዘኛ ትምህርት ቤት ነው።

No comments:

Post a Comment