Tuesday, November 8, 2016

ደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የአዲስ ተማሪዎች ዶርም በእሳት ጋየ ::

 


ደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የአዲስ ተማሪዎች ዶርም በእሳት ጋየ ::
ዩንቨርስቲው አግዶት የነበረውን welcome ceremony ትናንትና ጀምሮ ቢፈቀድም ፤ ትናንትን የትግርኛ ሙዚቃ well come ጋር በመጋበዙ አዳራሹ በጨኸት እየተናወጠ ተማሪዎች አዳራሹን ለቀው ወጥተዋል። ይሔ ከሆነ ከ1 ቀን በኋላ በአሁኗ ሠአት የአዲስ ተማሪዎች ዶርም በእሳት እየጋየ ነው። እሳቱ በጣም ከባድ ነው። ከአሁኑ ጋር ይህ block ሲቃጠል 3 ኛው ነው።
ደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ጊቢው በአጋዚ ተከቧል። አሁን ደግሞ ሌላ ጦር መሣሪያ የጫኑ መኪናዎች ወደ ጊቢው አየገቡ ነው። ምን እየሆነ እንደሆነ ለማየት እራሱ ከቤታችን መውጣት አልቻልንም። ተማሪዎች ከውስጥ ጩኸት አያሠሙ ነው። የእሳቱ ምክንያት አልታወቀም። እሳቱ የተነሳው  ማታ 3. 00 ነው።

No comments:

Post a Comment