Wednesday, November 30, 2016

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሦስት ዘርፎችን በማደራጀት ሹመት ሰጡ


– አቶ ሱፊያን አህመድ – የማክሮ ኢኮኖሚ ዘርፍ አስተባባሪ
– ዶ/ር አርከበ ዕቁባይ – የኢንዲስትሪ ዘርፍ አስተባባሪ
– አቶ ሙክታር ከድር – የመልካም አስተዳደር ዘርፍ አስተባባሪ
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ጽሕፈት ቤታቸውን በማደራጀት አዳዲስ ሹመቶችን መስጠታቸውን የሪፖርተር ምንጮች ገለጹ

No comments:

Post a Comment