Tuesday, November 22, 2016

የሃይማኖት ትቋማትን ለማቃጠል የተደረገው ሙከራ ከሸፈ


ቢቢኤን በዛሬው ህዳር 12/2009 ዝግጅታችን

በማሻመቅደላ የሃይማኖት ትቋማትን ለማቃጠል የተደረገው ሙከራ ከሸፈ
-ጠ.ሚኒስትር ሃይለማርያም በሳኡዲአረቢያ ናቸው ርሳቸው ሲጠበቁ አቶ ሲራጅ ፈርጌሳ መጡ
ውይይት ተሳታፊ አናግረናል ሙስሊሙን መብት አስመልክቶ የሰጡት መልስ አሳዛኝ ነው ተብሏል
-በሳኡዲ ጅዳ ታሳሪዎች ሀገራችን አስገቡን እያሉ ነው
-አዲሱ የኢትዪ ሶማሌ ንቅናቄ መስራቾች ጋር ቆይታ ክፍል 2
-የሸህ ሙሃመድ ሃሚዲን መጽሃፍ በሪያድ ሊመረቅ ነው
-የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ተጨንቋል
-የትግራይ ልማት ማኅበር ገንዘብ ማጭበርበሩ ተነገረ
-የታሰሩት የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት እና ጦማሪው ከአዲስ አበባ ውጭ ተወሰዱ
-በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተቃውሞ አለ

ፕሮግራሙን አድምጠው ማስተላልፍዎን አይዘንጉ
Image may contain: 4 people , text

No comments:

Post a Comment