Thursday, November 3, 2016

ሼህ ኣላሙዲን ቢል ክሊንተን ወደ ኢትዮጵያ ለሚያደርጉት ኣንድ ጉዞ ሁለት ሚልዮን ዶላር ይከፍላሉ።


 
 
ሼህ ኣላሙዲን ቢል ክሊንተን ወደ ኢትዮጵያ ለሚያደርጉት ኣንድ ጉዞ ሁለት ሚልዮን ዶላር ይከፍላሉ። Minilik Salsawi
 
ሼህ ኣላሙዲን የቀድሞ የኣሜሪካ ፕሬዝዳንት ቢል ክሊንተን ወደ ኢትዮጵያ ለሚያደርጉት ኣንድ ጉዞ ሁለት ሚልዮን ዶላር ይከፍሏቸውል ተባለ። ዘገባውን ያወጣው ዊክሊክስ እንዳለው በክሊንተን ፋውንዴሽን የተገኘውን መረጃ ጠቅሶ ሼህ ኣላሙዲ 6 ሚሊዮን ዶላር የከፈሉበት ቼክ መገኘቱ ኣጋልጧል። በኣጠቃላይ ከሃያ ሚሊዮን ብር በላይ ከፍለዋል ሲሉ መረጃዎቹ ዋቢ ተደርገዋል። ዝርዝሩን ከዚህ ያገኙታል።

No comments:

Post a Comment