Tuesday, June 21, 2016

ደ/ብርሀን ከተማ ልዪ ስሙ በሬሳ ከሚባለው ወንዝ አሳዛኝ የመኪና አደጋ ደረሰ


በደ/ብርሀን ከተማ ልዪ ስሙ በሬሳ ከሚባለው ወንዝ ውስጥ ጭነት የጫነ አይሱሲ መኪና ከአ.አ ወደ ደሴ በሚወስደው አቅጣጫ ድልድዩን ጥሶ በመግባቱ የ 4 ሰዎች ላይ የከፋ ጉዳትና የ 1ሰው ህይወት ሊያልፍ ችሏል፡፡ 


No comments:

Post a Comment