Tuesday, June 28, 2016

አንዳንድ የኤርትራ መሪዎች እንዲጠየቁ ጅቡቲና ሶማሊያ አሳሰቡ


ጅቡቲና ሶማሊያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በኤርትራ የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ላይ ተጠያቂነት እንዲኖር የውሣኔ ሀሳብ አቀረቡ።
የኤርትራ ካርታና የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሺን አርማ
ጅቡቲና ሶማሊያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በኤርትራ የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ላይ ተጠያቂነት እንዲኖር የውሣኔ ሀሳብ አቀረቡ።
ሁለቱ የአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች የዓለሙ ድርጅት በኤርትራ ላይ ያሠማራው የመብቶች አያያዝ አጣሪ ቡድን ያቀረበውን ሪፖርት አወድሷል፡፡
አንዳንድ የኤርትራ መሪዎች በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ወይንም በሌሎች የፍትህ ችሎቶች ክሥ እንዲመሠረትባቸው ያቀረበው ምክር በውሳኔ እንዲደገፍ የሃገሮቹ ሃሣብ መክሯል፡፡

No comments:

Post a Comment