Saturday, June 11, 2016

በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን በዴዶ ወረዳ በሞሌ ቀበሌ በህዝብ ተቃውሞውን ቀጥሎዋል ።



Minilik Salsawi's photo.
በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን በዴዶ ወረዳ በሞሌ ቀበሌ በህዝብ ተቃውሞውን ቀጥሎዋል ።
በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን በዴዶ ወረዳ በሞሌ ቀበሌ በህዝብ ተቃውሞውን ቀጥሎዋል ። ህዝቡ በተቃውሞው ላይ የመብት ጥያቄዎቹን በመጠየቅ ቀጥሎዋል ። በዚህ ተቃዉሞ ከተሰሙት መፈክሮች የመልካም አስተዳደር ችግር አለብን የ12 ክፍል ብሄራዊ ፈተና በሙስሊም በአል ላይ መደረጉን እንቃወማለን መንግስት ጊዜውን በአስቸኩይ ይቀይርልን ።
መንግስት መብታችንን ያክብርልን እ ናእጁን ከእምነት ያውጣ ሌሎችም ተቃውሞዎችን ሲያሰሙ እንደነበረም ምንጮቻችን ከስፍራው ዘግበዋል ።
Minilik Salsawi's photo.

No comments:

Post a Comment