Monday, June 20, 2016

ሕጋዊው የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሲኖዶስ የጵጵስና መዐረግ ሰጠ

በስደት የሚገኜው የኢትዮጵያ ሲኖድስ በካሊፎርኒያ ግዛት አዲስ ሊቃነ ጳጳሳትን የጵጵስና መዐረግ ሠጠ።
1ኛ. አባ ወልደ ትንሳኤ – የጵጵስና መጠሪያቸው – ብፁዕ አቡነ በርናባስ የካሊፎርኒያ ጳጳስ
2ኛ. 
አባ ጽጌ – የጵጵስና መጠሪያቸው – ብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ የመንበረ ፓትርያርክ ጽ/ቤት ጳጳስ
3ኛ. አባ ገብረ ሥላሴ – የጵጵስና መጠሪያቸው – ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የአውስትራልያ ጳጳስ
4ኛ. አባ ሳሙኤል ብፁዕ – የጵጵስና መጠሪያቸው – አቡነ ናትናኤል የደቡብ አፍሪካ ጳጳስ
5ኛ. 
አባ ሳሙኤል – የጵጵስና መጠሪያቸው – ብፁዕ አቡነ አብርሃም የኤድመንተን ጳጳስ
6ኛ. 
አባ ገብረ ስላሴ – የጵጵስና መጠሪያቸው – ብፁዕ አቡነ ማርቆስ የኦሪገን ጳጳስ
በቀጣይ 7 ቆሞሳት የተመረጡ ሲሆን 
በኮሎቦስ ኦሃዮ በጥቅምት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ስርአተ ሲመቱ ይፈፀማል::

1 comment: