Wednesday, December 7, 2016

እኛም ትግሬዎች አይደለንም !!!!

ይህ ግፈኛው ወያኔ እኛን ሆን ብሎ በርሃብ ለመፍጀት አመት ሙሉ የለፋንበትን ሰብላችንን በምንሰበሰብበት ወቅት መጥቶ መሳሪያ አውርዱ አለን። የጎንደር ሕዝብ ተነጥቀው የተወሰዱ የወልቃይት ጠገዴና ጠለምት መሬቶች ይመለሱ እኛም ትግሬዎች አይደለንም ብለን በሰላም ብንጠይቅ ተወካዮቻችንን እንደሌባ በለሊት በትግሬ ኮማንዶ በከተማችን ጎንደር ላይ ማፈንን መረጡ።
ተው ብለን በአደባባይ በሰላም ጠየቅን። እነሱ ግን በእብሪት ጭራሽ ዘራችንን ሊያጠፉ ጦርነት ከፈቱብን። ይህ ተገደን የገባንበት ጦርነት ነው። ስለሆነም በቅርብ ያለው የደጋውም የቆላውም ወገራ ህዝብ ድጋፉን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ እናቀርባለን። በጎጃምና በወሎ አልፎ የሚመጣውን ተጨማሪ የወያኔ ሃይል በያላቹህበት ግጠሙት። በተቀረው የኢትዮጵያ ክፍል ህዝባዊ ቁጣው ተቀጣጥሎ ወያኔን በተቀናጀ መልኩ መደምሰስ አለብን።
በቅርብም በሩቅም ያለው የኢትዮጵያ ሕዝብ እራሳችንን መከላከል እንድንችል ሁለገብ ድጋፍ እንዲያደርግልን ይህን መልእክት ከጦር ሜዳ ልከናል።
በሰሜን ጎንደር ከቆላማው ወገራ የገበሬዎች ጎበዝ አለቃ አስተባባሪዎች

No comments:

Post a Comment