Monday, December 12, 2016

በካይሮ መንበረ ፓትርያርክ ቅዱስ ማርቆስ ካቴድራል የቦምብ ጥቃት: ከ25 በላይ ምእመናን ተገደሉ


በካይሮ መንበረ ፓትርያርክ ቅዱስ ማርቆስ ካቴድራል የቦምብ ጥቃት: ከ25 በላይ ምእመናን ተገደሉ
ፕሬዝዳንት ኤል – ሲሲ፣ የሦስት ቀናት ብሔራዊ ሐዘን ዐውጀዋል
ፖፕ አቡነ ታዎድሮስ የግሪክ ጉብኝታቸውን አሳጥረው ተመልሰዋል
በእመቤታችን ቤተ ክርስቲያን የሚከናወን ጸሎተ ፍትሐት ይመራሉ

No comments:

Post a Comment