Friday, December 23, 2016

<<ግንቦት 7 ወያኔ ያስቀመጠዉን የክልል አቀማመጥ መሰረት አድርጎ ነው የስልጣን ትግል የሚያካሂደው፡ኄኖክ የሺጥላ

Henoke Yeshetlla sitt bilde.<<ግንቦት 7 ወያኔ ያስቀመጠዉን የክልል አቀማመጥ መሰረት አድርጎ ነው የስልጣን ትግል የሚያካሂደው፡ እኛ ደግሞ ያንን ተቃዉመን ነው ትግል እያካሄድን ያለነው። >> 
« ወያኔ ሲወድቅ የወልቃይት ጉዳይ ይፈታል » አርበኛ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ!
ታዲያ አሁን አፋችሁን ሞልታችሁ ብርሃኑ የአማራን ትግል ይመራል ፥ አለበት ፥ ያውቀዋል ትላላችሁ ?
መማር ማለት ግን ምን ማለት ነው ?በዚህ ፎቶ ላይ ከሚታዩት ጠይም ቆዳዎች ውስጥ የጎደለው በህይወት የሌለው መለስ ዜናዊ ብቻ ነው ። ብርሃኑ ነጋ ከ ሶስቱም ጠይም ቆዳዎች ጋር ሰርቷል ። አንዱ ሞቷል አሁን ከሁለቱ ጠይም ቆዳዎች ጋ እየሰራ ነው ። እሱ ምክንያቴ የሚለው ኢትዮጵያን መውደዱ ነው ። 

No comments:

Post a Comment