Wednesday, August 31, 2016

በፈንታሌ ወረዳ በከረዩ ኦሮሞዎችና በአግዓዚ ወታደሮች መሃከል ከባድ ጦርነት ተደረገ


በፈንታሌ ወረዳ በከረዩ ኦሮሞዎችና በአግዓዚ ወታደሮች መሃከል ከባድ ጦርነት ተደረገ 
በምእራብ ሸዋ ፈንታሌ ወረዳ ጡጢ በተባለ ቦታ ላይ ከረዩ ኦሮሞውችን ከአማራ ጎረቤቶቹ ሊያጋጭ ተልኮ የነበረው የአጋዚ ጦር ከከረዩ አርብቶ አደሮች ጋር ባደረገው ውጊያ 4 አጋዚዎች ተገድለው 13 ቆስለው ወደ አዳማ እና አዲሳበባ ሆስፒታሎች ተወስደዋል። ከ አርብቶ አደሩ 3 ሰው የተሰዋ ሲሆን 6 ቆስሏል።

No comments:

Post a Comment