Wednesday, August 31, 2016

ሕወሓት ከጫት የሚያገኘው ገቢ መውረድ ጀመረ ።


Image may contain: plant, outdoor and one or more people
ሕወሓት ከጫት የሚያገኘው ገቢ መውረድ ጀመረ ። …. በአማራ ክልል የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ ከክልሉ በተለይ ከባህር ዳር ወደ አዲስ አበባ የሚገቡ ጫቶች መቆማቸው ታውቋል ። ወደ አዲስ አበባ በማስገባት ስራ ላይ የተሰማሩ የሕወሓት ሰዎች ፊታቸውን ወደ ኦሮሚያ ክልል ማዞራቸው ተሰምቷል ። በጫት ስራ ላይ በሀገር ውስጥና በውጪ ላኪነት ላይ የተሰማሩት በብቸኝነት የሕወሓት አባላት መሆናቸው ይታወቃል ። Minilik Salsawi

No comments:

Post a Comment