Thursday, January 26, 2017

የኖርዌይ አምባሳደር ከሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ጋር ውይይት አካሄዱ !



Norwegian Embassy in Addis baba
የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ እንዲሁም የፓርቲው የውጪ ጉዳይ ኃላፊ መምህር አበበ አካሉ፤ የኖርዊይ አምባሳደር ባደረጉላቸው ጥሪ መሰረት ከአምባሳደር አንድሪያስ እና ከሥራ ባልደረቦቻቸው ጋር በኖርዌይ ኢምባሲ ውይይት አካሄዱ ።
አምባሳደሩ እንደገለጽት ከሆነ፣ የኖርዌይ መንግሥት የኢትዮጵያን እና የአፍሪካ ቀንድ ወቅታዊ

No comments:

Post a Comment