Friday, January 27, 2017

አርበኞች ግንቦት 7 የት አለ? ለሚለው ጥያቄ የድርጅቱ አመራር ምላሽ ሰጡ | አማራ ነን ብለው የተነሱትን “ለመደራጀት ጥሩ ሰዓት የመረጡ አልመሰለኝም” አሉ


አርበኞች ግንቦት 7 የት አለ? ለሚለው ጥያቄ የድርጅቱ አመራር ምላሽ ሰጡ | አማራ ነን ብለው የተነሱትን “ለመደራጀት ጥሩ ሰዓት የመረጡ አልመሰለኝም” አሉ


(ዘ-ሐበሻ) ከአውስትራሊያ የሚሠራጨው ኤስ ቢኤስ ራድዮ ላይ እንግዳ ሆነው የቀረቡት የአርበኞች ግንቦት 7 የፍትሕ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የውጭ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አበበ ቦጋለ በአሁኑ ወቅት ድርጅታቸው በምን ዓይነት የትግል እንቅስቃሴ ላይ ይገኛል? በሚል ላቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ ሰጡ:: ጋዜጠኛው በአማራ ስም ስለተደራጁ ወገኖች ዙሪያም ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን አቶ አበበ “በአማራ ስም የተደራጁት ወገኖች ለመደራጀት የመረጡበት ሰዓት ጥሩ አይመስለኝም; እዚህ ዲያስፖራ ላይ እንጅ ሃገር ቤት መሠረት እንደሌላቸው ከሚደርሱን መረጃዎች ለማረጋገጥ ችለናል” ብለዋል::

No comments:

Post a Comment