Monday, January 30, 2017

የህወሓት መሪዎች ደብቁኝ እያሉ ነው !



የህወሓት መሪዎች ደብቁኝ እያሉ ነው ! konjit sitotaw of mereja com
!!!!!!!!!!!!!!!!!!
የህወሓት መሪዎች ከልዩ ታማኝ ካድሬዎችና ጀሮ ጠቢ የትግራይ ተወላጆች ጋር በኣውሮፓ ተደብቀው ልዩ ስብሰባ ለማካሄድ እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ህወሓቶች ኣውሮፓ ከሚኖሩ ተጋሩ ተደብቀው ከሰላዮቻቸውና ታማኝ ካድሬዎቻቸው ብቻ ለመሰብሰብ ለየካቲት 10 /2009 ዓ/ም በእንግሊዝና ጀርመን ቀጠሮ ይዘዋል።
እነዚህ በትግራይ ህዝብ መጠላታቸው ያወቁት መሪዎች ከታማኝ ካድሬዎቻቸው ብቻ ለመወያየት በኢምባሲዎቻቸውና የግል ፌስቡክ ኣካውንት ታማኞች ናቸው ብለው ላመኗቸው ተጋሩ ብቻ መልእክት እየተለዋወጡ ይገኛሉ።
የትግራይ ክልል ገዢዎች እዩኝ እዩኝ እንዳላሉ ሁሉ ደብቁኝ ማለት ጀምረዋል።
ህወሓት ከተጋሩ ድብብቆሽና ሽሽት የት ያድርሰው ይሆን?

No comments:

Post a Comment