Thursday, January 26, 2017

ታላቅ አውሮፓ አቀፍ ሰላማዊ ሰልፍ = ፌብሯሪ 16/2017 – ብራስልስ ቤልጄም የአውሮፓ ኮሚሽን ፊት ለፊት


ታላቅ አውሮፓ አቀፍ ሰላማዊ ሰልፍ = ፌብሯሪ 16/2017 – ብራስልስ ቤልጄም የአውሮፓ ኮሚሽን ፊት ለፊት

ታላቅ አውሮፓ አቀፍ ሰላማዊ ሰልፍ = ፌብሯሪ 16/2017 ከ13.00ጀምሮ
ቦታ = በሹማን ብራስልስ ቤልጄም የአውሮፓ ኮሚሽን ፊት ለፊት
ዝርዝር መረጃ ከስልክ ቁጥሮች ጋር በማስታወቂያው ምስል ያገኛሉ።
በኢትዮጵያ ውስጥ እየተደረገ የሚገኘውን ግድያ ኣፈናና እስር የጭቆናና የኣምባገነን አገዛዝ በመቃወም የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ ድምጻችንን በጋራ ለማሰማት እንሰባሰብ በሰቆቃ ውስጥ የሚገኙ ወገኖቻችንን ተሰባስበን ነፃ እናውጣ።

No comments:

Post a Comment