Friday, September 9, 2016

ምንም አትችሉም ነው ስለዚህ ስልጣን ልቀቁ ነው አራት ነጥብ


ሕወሓት ይሁን በስሯ በጥቅም ገዝታ የምታሽከረክራቸው ባለስልጣናቷ ከመግደል ከማሰር እና ከመዝረፍ ውጪ ሕዝብን ማስተዳደር ስላልቻላቹ ስልጣኑን ሕዝብን ለሚያስተዳድር ኣካል ልቀቁ ብትባሉ እምቢ ስላላቹ በሕዝብ ሃያልነት ኣንስተን እንፈጠፍጣቹሃለን እደግመዋለሁ ምንም አትችሉም ነው ስለዚህ ስልጣን ልቀቁ ነው አራት ነጥብ በአራቱም አቅጣጫ በምታየው ህዝባዊ እምቢተኝነት– ከፋፋይ ሴራችሁን ሰብረን በአንድነት በመቆማችን፣ ለኃይል አምልኮኣችሁ አለመስገዳችንንና ለመብታችን ለክብራችን ለነጻነታችን የቱንም መስዋዕትነት በመክፈል ማረጋገጣችን ፣ለዲሞክራሲና ሰላም ባሳየነው ቁርጠኝነት አረጋግጠናልና አዲስ መስራት እየቻልን እናንተ በየሰዓቱ ስናድስ አንኖርም፣ የበሰበሰ ደግሞ እንዳያሸትና የከፋ በሽታ እንዳያስከትል ተጠራርጎ ይወገዳልና በቃን ብለናል ፡፡

No comments:

Post a Comment