Wednesday, September 21, 2016

የኣማራ ክልል ኦዲተር ጽ/ቤት ሃላፊ በብር ሸለቆ የታሰሩ የኣማራ ወጣቶች ላይ ግፍ እየፈጸመ ይገኛል።


የኣማራ ክልል ኦዲተር ጽ/ቤት ሃላፊ በብር ሸለቆ የታሰሩ የኣማራ ወጣቶች ላይ ግፍ እየፈጸመ ይገኛል።
ደሴ ጥላሁን ይባላል፤ የአማራ ክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሃላፊ ነው። ተወልዶ ያደገው ደቡብ ጎንደር ስማዳ የሚባል ቦታ ነው። ሰውየው አማራ ቢሆንም የሚሰራው ስራ ግን ትግሬዎች ከሚሰሩት አይተናነስም። የመ/ቤቱን መኪና ለአጋዚዎች መበስጠት የባ/ዳርን ወጣት እያሳፈሰና እያስገደለ ይገኛል።
ከአጋዚዎች ጋር በመሆን መንግስት የሰጠውን ካላሽ መሳሪያ በመጠቀም ቤት ለቤት እየዞረ ወጣቱን የሚያሳድድ በተለይም የቀበሌ 11 ወጣቶችን ያሳሳረና ያስጨፈጨፈ ወንጀለኛ ነው። ግለሰቡ አሁንም ብርሸለቆ ተብሎ በሚጠራው የወያኔ ማጎሪያና መረሸኛ ጣቢያ ከሁሉም የጎጃም አካባቢዎች ባ/ዳርንም ጨምሮ የተያዙ ወጣቶችን ሌሊት ሌሊት እንዲሰቃዩ በማድረግና ቀን ላይ ደግሞ የፖለቲካ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።
ስልክ ቁጥሩ 091834 0046 ነው። ይህንን ወንጀለኛ ነፍሰ በላ ለአማራ ተቆርቋሪ ነኝ የሚል ግለሰቡ ሁሉ እንዲያውቀው ይሁን!»

No comments:

Post a Comment