Saturday, September 3, 2016

ደምበኞች ገንዘባቸውን ከባንኮች ለማውጣት ተሰልፈዋል


አርብና ቅዳሜ በተለያዩ ከተሞች ህዝቡ ገንዘቡን ለማውጣት ተሰልፎ ታይቷል። ነገር ግን ከብዙዎቹ ባንኮች ወያኔ ገንዘቡን ዘርፎ ወደትግራይ በማሸሹ ካዝናችው ባዶ ሆኗል። በዚህም ምክንያት ገንዘባቸውን ማውጣት ያልቻሉት ደምበኞች ምሬታቸውን እያሰሙ ይገኛሉ። ገንዘብዎትን እንዳያጡ ከፈለጉ በአስቸኳይ ከሚከተሉት ባንኮች ያውጡ። ብሔራዊ ባንክ፣ ወጋገን ባንክ፣ ዳሸን ባንክ፣ አማራ ብድርና ቁጠባ ተቋም፣ ኦሮሚያ ብድርና ቁጠባ ተቋም፣ ደቡብ ብድርና ቁጠባ ተቋም።

No comments:

Post a Comment