Wednesday, September 21, 2016

ኮማንደር ውበት አለ የባህር ዳር ከተማ ፓሊስ መምሪያ ሀላፊ የባህር ዳርን ወጣቶች የሚያሰቃየው አውሬ


ኮማንደር ውበት አለ የባህር ዳር ከተማ ፓሊስ መምሪያ ሀላፊ የባህር ዳርን ወጣቶች የሚያሰቃየው አውሬ የቤት ለቤት አፈናው እና አፈሳው ቀጥሏል:: በተለያዮ ጣቢያዎች እስከ ሰኞ 09/01/2009 የታሰሩትን የባህር ዳር ወጣቶች ሌሊት 7:00 ስአት ይኸው ኮማንደር ውበት አለ የባህር ዳር ከተማ ፓሊስ መምሪያ ሀላፊ በመደብደብ አስጭኖ ሰባታሚት ከሚገኜው ውሃ መብራት ከሌለው ማረሚያ ቤት አስግዟል ::
ገዳይን የማጋለጥ ዘመቻ መድረሻ ያጣ የባህር ዳር ወጣት ድምጽ ኮማንደር ውበት አለ የባህር ዳር ከተማ ፓሊስ መምሪያ ሀላፊ ከከተማዋ ህዝብ በቀማው ብር ቀበሌ 14 ባለእግዚአብሄር አካባቢ በሰራው ዘመናዊ ባለ 1 ፎቅ መኖሪያ ቤት ሆኖ ተእዛዝ በመስጠት የከተማችን ህዝብ ያስጨፈጨፈ ያስጨረሰ ባንዳ ሲሆን እስከዛሬዋ ቀን ድረስ ደግሞ የከተማዋን እና አካባቢዋን ከ2000 በላይ ወጣት እያሳፈሰ በማስወሰድ ከ600 በላዬን ብርሸለቆ በማስወሰድ ከቤተሰብ እና ከጠያቂ አርቆ እያሰቃየ ያለ እና ቀሪዎችን ዲዛይን ቢሮ ጉን አጉሮ በማሰቃየት ላይ ያለ ነፍሰ በላ የህዝብ ደም ይቅር የማይለው አውሬ እና ጨካኝ ነው ::
ይህን ግለሰብ እኛ የከተማዋ ወጣቶች የምንበቀለው በሞቱት እና በመሰቃየት ላይ ባሉ የከተማችን ወጣቶች ስም መሆኑን እናሳውቃለን :: ለፍትህ ለዲሞክራሲ ለተጨቆኑት መጣሁ ያለው መንግስት ይሄው ዛሬ በአደባባይ እየቀጠፈን ነው :: ክብር ለሰማእቱ መፈታት ለታሰሩት ገዳይን አስገዳይን የማጋለጥ ዘመቻው በመረጃና በማስረጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል መደረሻ ያጣው የባህር ዳር ወጣት በተለያዮ ጣቢያዎች እስከ ሰኞ 09/01/2009 የታሰሩትን የባህር ዳር ወጣቶች ሌሊት 7:00 ስአት ይኸው ኮማንደር ውበት አለ የባህር ዳር ከተማ ፓሊስ መምሪያ ሀላፊ በመደብደብ አስጭኖ ሰባታሚት ከሚገኜው ውሃ መብራት ከሌለው ማረሚያ ቤት አስግዟል ::

No comments:

Post a Comment