Thursday, September 1, 2016

ሱዳን 500 አልሞ ተኳሽ ወታደሮችንና 4 የጦር ሄሊኮፕተሮችን ወደ ኢትዮጵያ መላኳ ተገለፀ ።

Bilderesultat for sudan soldier in ethioሱዳን 500 አልሞ ተኳሽ ወታደሮችንና 4 የጦር ሄሊኮፕተሮችን ወደ ኢትዮጵያ መላኳ ተገለፀ ። ቢያንስ በሁለት በረራ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ከካርቱም ወደ ባህርዳር የተጓጓዘው ወታደር በደባርቅና በዳባት አካባቢ በተራራማ ቦታ ሰፍሮ እንደሚገኝም ታውቋል ።
ወታደሩ ሙሉ በሙሉ የአጋዚና የፌዴራል ፖሊስ ልብስ እንዲለብስ የተደረገ ሲሆን በአጋዚ እዝ ስር ሆኖ አማራን ለመግደል መቶ በመቶ ፈቃድ ተሰጥቶታል ተብሏል ። ወታደሩ በሳንጃ፣ በአብራጅራና ፣ በጎንደር አካባቢዎች የሚነሱ ህዝባዊ ማዕበሎችን የማስቆም ሙሉ ኃላፊነት የተሰጠው ሲሆን ።
በዛሬው እለት ከ60 የሚበልጡ ጠጉረ ልውጥ ጥቋቁር ወታደሮች በአምባ ጊወርጊስ ከተማ የታዩ ሲሆን ከገበሬ ታጣቂዎች ጋር ሲዋጉ መዋላቸውና ቢያንስ ሁለት የሱዳን ወታደሮች መቁሰላቸውና አንድ መገደሉ የአይን እማኞች ገልፀዋል ።
” ሼር ይደረግ “

No comments:

Post a Comment