
ወታደሩ ሙሉ በሙሉ የአጋዚና የፌዴራል ፖሊስ ልብስ እንዲለብስ የተደረገ ሲሆን በአጋዚ እዝ ስር ሆኖ አማራን ለመግደል መቶ በመቶ ፈቃድ ተሰጥቶታል ተብሏል ። ወታደሩ በሳንጃ፣ በአብራጅራና ፣ በጎንደር አካባቢዎች የሚነሱ ህዝባዊ ማዕበሎችን የማስቆም ሙሉ ኃላፊነት የተሰጠው ሲሆን ።
በዛሬው እለት ከ60 የሚበልጡ ጠጉረ ልውጥ ጥቋቁር ወታደሮች በአምባ ጊወርጊስ ከተማ የታዩ ሲሆን ከገበሬ ታጣቂዎች ጋር ሲዋጉ መዋላቸውና ቢያንስ ሁለት የሱዳን ወታደሮች መቁሰላቸውና አንድ መገደሉ የአይን እማኞች ገልፀዋል ።
” ሼር ይደረግ “
No comments:
Post a Comment