Thursday, September 22, 2016

በጎንደር መስቀል አደባባይ ደመራ እንዳይከበር ታገደ፤


በጎንደር መስቀል አደባባይ ደመራ እንዳይከበር ታገደ፤
የሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት በወያኔዎች ትእዛዝ በመስቀል አደባባይ የሚከበረው የደመራ በዓል በዚህ ዓመት እንዲዘለል ወሰነ።
ሀገረ ስብከቱ በአደባባይ ይከበር የነበረውን የደመራ በዓል በየአጥቢያዎች ብቻ እንዲከበር ዛሬ መመሪያ አስተላልፏል። በጎንደር በደማቅ ከሚከበሩ በአላት አንዱ የመስቀል ወይም የደመራ በአል ነው።
Image result for Gonder Demera celebration

No comments:

Post a Comment