Tuesday, September 6, 2016

በቃሊቲ የሴቶች እስር ቤት ውስጥ ካሉት የፖለቲካ እስረኞች ለአራቱ የይቅርታ ደብዳቤ እንዲፈርሙ መቶላቸዋል ::


በቃሊቲ የሴቶች እስር ቤት ውስጥ ካሉት የፖለቲካ እስረኞች ለአራቱ የይቅርታ ደብዳቤ እንዲፈርሙ መቶላቸዋል :: የይቅርታ ደብዳቤ የመጣላቸው
1-ሂሩት ክፍሌ (14አመት ፍርደኛ)
2-መርየም ሀያቱ (7አመት ፍርደኛ)
3- ሀያተልኩብራ ነስረዲን(በቀጠሮ ያለች)
4-ኦብሴ 
(በቀጠሮ ያለች )
ሴቶች እስረኞች በሚገኙበት 2 ዞኖች የድንጋይ እና የእንጨት ዘሮች ከጊቢው ተለቅመው እንዲወጡ ተደርገዋል በተጨማሪም ሸራ ጫማዎቻቸው ተወስደውባቸዋል::

No comments:

Post a Comment