Friday, February 24, 2017

አቶ ዓባይ ወልዱ የወልቃይት ዐማሮችን በሰላማዊ ሰልፍ ተቀበሉኝ አለ

   


Image result for abay woldu
አቶ ዓባይ ወልዱ የወልቃይት ዐማሮችን ነገ በሰላማዊ ሰልፍ ተቀበሉኝ አለ፤ 6 መኪና ሙሉ የታጠቀ ኃይል ዛሬ አዲረመጥ ገብቷል
ነገ የካቲት 17 ቀን 2009 ዓም ወደ አዲረመጥ የሚሔደው አቶ ዓባይ ወልዱ በሰላማዊ ሰልፍ ድጋፍ ሕዝቡ እንዲቀበለው ቅስቀሳ እያሠራ ነው። በርካታ ካድሬዎች ተመድበው በእልልታና በሆታ ጌታቸው እንዲቀበሉ ከማስፈራሪያ ጋር ተነግሯቸዋል።
በሌላ በኩል ደግሞ 6 መኪና ሙሉ የትግሬ ልዩ ኃይል ፖሊሶች ከነሙሉ ትጥቃቸው ዛሬ ገብተዋል። ከወታደራዊ ጥበቃም በተጨማሪ ሰላማዊ ሰልፍም ያደርጋሉ ተብሏል። Muluken Tesfaw

No comments:

Post a Comment