Sunday, February 19, 2017

የወልቃይት ጠገዴ ዐማራ ምሕረት የሚባለው የይስሙላ ማታላያ ነው – ሙሉቀን ተስፋው

የወልቃይት ጠገዴ የማንነት ጥያቄ ኮሚቴዎችንና ደጋፊዎችን ሕጋዊ ስለሆናችሁ በነጻነት የመንቀሳቀስ መብት እንዳላቸው በመግለጽ እንዲገቡ ካደረጉ በኋላ ደብዛቸውን እያጠፏቸው ነው። ለምሳሌ አቶ ካሳ ጥሩ የተባሉትን የዳንሻ ተወካይ ዐማራ በምሕረት በወንድማቸው በኩል እንዲገቡና እንዲንቀሳቀሱ በደብዳቤ ከገለጹ በኋላ ተይዘው የት እንዳሉ አይታወቅም።
ሁሉም የወልቃይት ጠገዴ ዐማራ ምሕረት የሚባለው የይስሙላ ማታላያ መሆኑን ይረዳ ዘንድ ደብዳቤውን አብረን አቅርበነዋል።
የዐማራ ተጋድሎ ያሸንፋል

No comments:

Post a Comment