ከወያኔ ካድሬዎች የጋራ ርብርቦሽ የለውጥ ሃይሉ ምን ይማራል::ወያኔዎች አስመሳይ ፖለቲካ ሰርተው በተዘዋዋሪ የልባቸው ለማድረስ እስከሚሮጡበት ገመድ ጨምሩ ሁሉም ድንጋዮቻቸውን የሚወረውሩት ወደ ለውጥ ሃይሉ መሆኑ እሙን ነው::እርስ በርሳቸው ባይስማሙም በይፋ አይናቆሩም ክፍተታቸውን ለመድፈን እንጂ አሳልፎ ለመስጠት አይሮጡም::የለውጥ ሃይል ይህንን በጋራ ወያኔ ላይ የመዝመት የትግል አንዱን ክፍል ልንጠቀምበት ይገባል::በቡድን አይደለም በግለሰብ ደረጃ ወያኔዎች አንዳቸው አንዳቸውን ሊመቱ ሊጠልፉ አሊያም ሊያዋርዱ ሲልም ሊያርሙ እንኳን አይፈልጉም::መስተካከል ያለበትን በውስጥ መስመር እንደሚተራረሙ ልምዳቸው መሆኑ እያየን ነው::የለውጥ ሃይሎችን እርስ በራስ የመኮራኮም የመሸረዳደድ ባህርያትን አስወግደው ዘመቻቸው ሁሉ ወያኔን በመጣል ላይ ሊሆን ይገባል::
በመሃል ሾልከው ገብተው የተቃዋሚ ተቃዋሚ የለውጥ ሃይሉ እንቅፋት ለመሆን የሚታትሩትን ሁሉ ልናሳፍራቸው እና በቃችሁ ልንላቸው በነሱ አጅንዳ ላንፈስላቸው ራሳችንን በብስለት ማገዝ ያስፈልገናል:: በተራ ወሬ እና በፈጠራ ታሪክ ሊያሽቃብጡን ስለሚፈልጉ ከነሱ ቀድመን መገኘት ግድ ይለኛል:: በየማህበራዊ ድህረገጹ የተለቀቁትን የወያኔ ሰርጎ ገቦችን በጋራ ሃይላችን ልንደቁሳቸው ይገባል::በመሃል ሾልከው የገቡትን የወያኔ ቅጥረኞች ለማሳፈር ትልቁን ድርሻ መወጣት ያለብን እኛ የለውጥ ሃይሎች ነን:: #ምንሊክሳልሳዊ
በመሃል ሾልከው ገብተው የተቃዋሚ ተቃዋሚ የለውጥ ሃይሉ እንቅፋት ለመሆን የሚታትሩትን ሁሉ ልናሳፍራቸው እና በቃችሁ ልንላቸው በነሱ አጅንዳ ላንፈስላቸው ራሳችንን በብስለት ማገዝ ያስፈልገናል:: በተራ ወሬ እና በፈጠራ ታሪክ ሊያሽቃብጡን ስለሚፈልጉ ከነሱ ቀድመን መገኘት ግድ ይለኛል:: በየማህበራዊ ድህረገጹ የተለቀቁትን የወያኔ ሰርጎ ገቦችን በጋራ ሃይላችን ልንደቁሳቸው ይገባል::በመሃል ሾልከው የገቡትን የወያኔ ቅጥረኞች ለማሳፈር ትልቁን ድርሻ መወጣት ያለብን እኛ የለውጥ ሃይሎች ነን:: #ምንሊክሳልሳዊ

No comments:
Post a Comment