Tuesday, April 19, 2016

በጋምቤላ የደረሰዉ ጥቃት እና ትችቱ

April 19, 2016ዶይቸ ቬለ  3 Comments ↓

በጋምቤላ ለተፈጠረዉ የሰዉ ሕይወት መጥፋት እና መታገት ምክንያቱ የመንግሥት ንዝህላልነት የፈጠረዉ ችግር ነዉ ሲሉ የተቃዉሞ ፖለቲካ ፓርቲዎች ወቀሱ …

  1. የዳግም አደዎ ዘመቻ
    ቁጥር 11 አሰቸኳይ መመሪያ
    +-+++++++++++++++
    ኢሐድግዬ(1000 ምርጥ ዘር አደዎዎች) ኢትዮጵያን ምን አይነት አገር እንደሆነች ሳያቋት፣ በሱዳን 17 አስማተኞች አህያዎቹን ይዘው በጎርፍ ጋኔን ቤተ መንግስት ተሳካላቸው፣ ሕዝባችንንም በዘር ፓለቲካ እንደ አህያ እንዲያስብ አረጉት። ባንዲራችን ላይ በጋኔኑ አስገዳጅነት የጋኔን ምልክት አርገው ሕዝባችንን የእኩልነት ብሔር ብለው ጅል አረጉን። ኢትዮጵያ 41 ጊዜ በላይ በመፃፍ ቅዲስ የከበረች እና ሂዱ እዛ ኑሩ የኣላ ሰላም አገር ነች ብለው ነብዩ መሐመድ ያከበራትን። የአገራችን ህዝቦች አገራችን በየአቅጣጫው መከራ ተደቅኖባታል።ሰለዚህ ሁሉም እንደእምነቱ ወደ ፈጣሪ ከልብ የሚያለቅስበት ጊዜ ላይ ነን። ተራማጅ የአገር ውስጥ አሮሞ ኢትዮጵያዊያን የጋራ ጠላታችን ጋኔኗ ኢሕአዴግ ብቻ ነች ብለን ከሌሎች ወድ ኢትዮጵያዊያን ጋር የዱሮ ፈቅራችንን መልሰን በጋራ በማንዴላን አርእያ አና ገድል የዘርን ፓለቲካ እጥፈተን ወደ ዋናው ድህነታችን ወግያ በጋራ ቀጥታ እንገባለን። የአገር ውስጥ ኦሮሞዎች የዘር ፓለቲካ ነቃንብሸ ኢሐዲግዬ ብለውታል። አደዎዎቹ ሌላውን የትግራይ ህዝብ አፉን አፍነው የተሰወረ ግፍ ሲያደርሱበት ቆይተዋል አይ እንዳይናገር ሌሎች ብሔሮች ይሰሙናል እያሉ በጀርባው ሲሳለቁበት ኖረዋል፣ በዋናዎቹ ከተማቨዋ ሠራዊታችን ገብቷል እና ለቆረጣ ወግያ 30 ሚሊዬን ኢሕአዴግ ከ10ኘ ክፍል ያባረራቸው ወጣቶች በትንሹ ተዘጋጅተዎል። የሚከተለውን ተጨማሪ መምሪያ ለ ሕዝባችን።
    1ኛ፣ የኢሕአዴግ ስላዬቸ እና ጦሩን አብዛኛውን ሰለ ስራ አስመስለው ለወገናቻችን እና ለአገራቸው እንዲስሩ ታዘዎል። በሰሞኑ የጦር ግምገማ እርቃናቸውን እንደቀሩ አዩት። መሳሪያ ሁሉም ወደ ኢሐዲግ ይዞራል ተብለው ተነገሯቸዎል!
    2ኛ ኢህአዲግ በእንዘላልነት በተቆጣጠረው ጋምቤላ ላይ ወገኖቻችን በሥራው አስጨርሶ ተቀዋሚ ዎች ሊሉ ነበር። የሚያሳዝነው 245 ሰዎች ህይወት ቁማር ይጫወታሉ እነዚህ ኡርጉም ጋኔኖቹ። EPRDF tricks to go the army to South Sudan for VP case.
    3ኛ ሕዝባችን ወይ፣ አቡነ ማቲያስ ከግበረአበሮቹ ተሐድሶዎች እነ ኑብረእድ ኤልያስ መሰሎች ጋር አንድ ያለህን እምነትህን ሊያጠፈብህ ፈተና ላይ ወላፈን ላይ ነች። ህዝባችን በእምነትህ፣ ፍርድ ያጓደለብህን፣ በእስር ቤት የሚያሰቃዩትን መረጃ ለኢሳት ባንክ አሳውቁ። ኢሳትን፣ግንቦት7፣የተራበውን ወገናቹን ፣ ወድ የአቶ ኦባንግን ድርጅት እርዱ በአደራ እንለምናችሃለን።
    4ኛ ፓስተር ዳንኤል ፣ የጠ/ሚሩ እና ሁለት ፓስተሮች ከፈፈይነት ሴራ። ቸርቸ ለ ገንዘብ ሰትሉ እንደአሸን አፈላቹ ወንጌልን መስበክ ትታቹ ዘፈን ቤት አሰመስላቹ፣የጥሩ ወንድሞቻችን እምነት ስም የግል አላማችሁን ለኢሐዲግ ከፋፋይነተት አዎላቹ። “ኦሮምው ለኢትዮጵያ ይጨነቅ፣ እኛ ምን አገባን ሥራችንን ሰራን ለኦሮምው አልነው ኦርቶዶክስ የአማራ ነው የፈለሰፈው ብለን ከፋፍልነው” ዳሩ ግን ኦሮሞው ጥሩ ልብ ያለው በመሆኑ ኦርቶዶክስ ትክክለኛ መሆኑን አውቀዎል ግን ጥሩዎቹን ጓደኞችን እናከብራቸዎለን። ኢትዮጵያችን ከማንም በፈት እስልምና እና ክርስትና የተቀበለች ስለሆነ 50 ቸርቸ ብለው አባዱላን ቢፎግሩት ለእኛ በ1539 የተመሰረተውን ባለ 66 የፓሮስታንት እምነት አጀንዳችን አይሆንም። ዛሬ መስራቾቹ የታደሉ ወደ ትክክለኛው 81 እየተመለሱ አብረው አያመለኩ ነው።
    5ኛ ኢትዮጵያ የምትፈልገው በእኩል የሚያስዳድር መሪ ብቻ ነው። ያለፉትን የሞቱትን መሪዎችን መውቀስ ማቆም አለብን። ጉዞ ወደ ፈት ከተረማጆች ጋር።
    ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ከ እግዚአብሔር እርዳታ ጋር። ንጉሡ ሞቱማ ተራማጅ የኦሮሞ ማህበር የታጋዮች ኮር አዛዥ ከአምቦ።
    [Reply]
    Reply
  2. Sympathy says:
    This shows that they don’t know the border, or they don’t care!! Where were they???????????
  3. እ.ው says:
    ወገን ሲገደል አይደለም በደል ሲደርስበት ያስቆጫል!ያናድዳል!
    እውነት ይህ የሰው ዘር ማጥፋት የፈጸሙት እነማንናቸው? ትክክለኛው መረጃ ለሕዝብ ይቀርባል የሚል እምነት የለኝም ምክንያት በኢትዮጵያ ውስጥ ሁሉ ነገር ሰለሚደበቅ ጥቃቱ ከውስጥ፣ከውጭ፣ከቤት ከሩቅ ወይስ ሌላ አለማ ያለው ነው?
    እ.ው

No comments:

Post a Comment