Monday, July 25, 2016

ሰበር ዜና፤ ብ.አ.ዴ.ን. የአማራውን ህዝብ ጠመንጃ ማስፈታት ስላልቻለ የትግራይ ተወላጆች ብቻ የተካተቱበት ጦር ትጥቅ እንዲያስፈታ ህወሃት መመሪያ አስተላለፈ


  • ከብአዴን ከፍተኛ አመራሮች በሚስጥርና በአደራ የደረሰን መረጃ ነዉ።
  • “የላም መከበሪያዋ ቀንዷ ነው” እንደሚባለው ምሳሌ አማራ መሳሪያህን አስረክበህ በጠላቶችህ በጭካኔ በማጅራትህ እንዳትታረድ ተጠንቀቅ!!!
  • ህወሃት የአማራን ወጣት ለመጨረስ ተዘጋጅቷል።
  • ህወሃቶች “ተደፈርን፣ ተነካን ፍጻሜያችን ተጀመረ” ብለው እንደ ቀትር እባብ እየተልከፈከፉ ነው።
የአማራዉ ህዝብ ጠመንጃዉን ያስመዘገበም ሆነ ያላስመዘገበም ሁሉ በጅምላ ሊነጠቅ ነዉ። በዚህ አደገኛና መፈናፈኛ በሌለበት ወቅት በጭራሽ መዘናጋት አያስፈልግም። ለህወሃት መሳሪያ ማስረከብ ማለት እጅግ አደገኛ መዘዝና ጠንቅ የሚያስከትል እንዲሁም አንዴ መሳሪያ ከዕጅህ ከወጣ ትርፉ በህወሃት ጥይት መቆላት ብቻ ነው።
የአማራ ሕዝብ ሆይ፣ጠመንጃየን ደብቄ አድናለው ብለህ እንዳታስብ፣ እንዳትሞኝ እንዳትዘናጋ!!! አንዴ ስለተመዘገበ በመዝገብ እያጣሩ ነዉ በየቀበሌዉ እየነጠሉ ጠመንጃህን ለመግፈፍ የሚመጡብህ። በአንድ ቀበሌ ገፈፋ ተጀመረ ከተባልክ ካንተ ድረስ እስኪመጡ ሳትጠብቅ ለገፈፋ በተሰማሩበት ቀበሌ በመሰባሰብ ተፋለማቸው።
የደረሰን መልዕክት የሚያሳሳበው በጭራሽ የአማራው የታጠቀ አካል መሳሪያዉን ካወረደ አለቀለት፣ ተደመሰሰ ማለት ነው።ይህ ከባድ መልዕክት ነዉ።አያደርጉትም ብሎ ማንም እንዳይዘናጋ። ከሆነ በሁዋላ ከማልቀስና ከመቆጨት አማራው አሁንም የተከበረው በትጥቁ ነውና ክብሩን ለማስቀጠል መፋለም ብቻ ነው ያለበት። በጭራሽ ወያኔዎች በአጠገቡ ዝር እንዲሉ መፍቀድ የለበትም።ገዱ አንዳርጋቸዉንና ተከታዮቻቸዉን ለመረሸንም የአማራውን ትጥቅ ከነጠቁ በሁዋላ ተዘጋጅተዋል።አማራ ሁለት ምርጫዎች ብቻ አሉህ
  1. ትጥቅህን በህወሃታዊያን ትግሬ ወታደር ተገፈህ ክብርህንም አብረህ ተገፈህ ሞትህን ማፋጠን
  2. ሊገፍህ የሚመጣውንና ከአጠገብህ ያለውን የህወሃት ተላላኪዉን አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ክብርህንም ህልውናህንም ማስጠበቅ አለብህ።
ይህ ከብአዴን የደረሰን መልዕክት ነው።

No comments:

Post a Comment