Wednesday, July 27, 2016

በጎንደር ሕወሓቶች ሰልፍ ሊጠሩ ነው


በጎንደር ሕወሓቶች ሰልፍ ሊጠሩ ነው
አርብ ሐምሌ 22 ቀን 2008 ዓ.ም ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ፍርድ ቤት በሚቀርብበት ጊዜ “የሕግ የበላይነት ይከበር” በሚል ጭንብል ኮሎኔል ደመቀን እና የአማራውን ተጋድሎ ተቃውሞ ሰልፍ ለማድረግ በጎንደር ከተማ ለሚኖሩ ትግሬዎች በሚስጥር መልእክት እየተላለፈ መሆኑን ከሥፍራው የተገኘ መረጃ አመልክቷ።
በተጨማሪም በዕለቱ የመንግሥት ሠራተኞች ቢሮ በገቡበት ሰአት ሕወሓትን ደግፈው በድንገት ሰልፍ ውጡ ሊባሉ እንደሚችሉ የወጡ መረጃዎች ጠቁመዋል።

No comments:

Post a Comment