Sunday, May 1, 2016

አሜሪካ በነአቶ በቀለ ገርባ ጉዳይ ሥጋቷን ገለፀች



0A89D816-9714-441A-ACC5-93BF048CECC1_w987_r1_sየኢትዮጵያ መንግሥት የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ምክትል ሊቀመንበር በሆኑት በአቶ በቀለ ገርባና በሌሎች ላይ የሽብር ፈጠራ ክሥ ለመመሥረት መወሰኑ በጥልቅ እንዳሳሰበው የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት አስታወቀ።
Audio Player

No comments:

Post a Comment