Tuesday, May 31, 2016

የወያኔው አቶ ኢዜአ ከሞሮኮ የከብቶች ፎቶግራፍ ሲስርቅ ተያዘ:: ስርቆቱ በየአቅጣጫው ቀጥሏል።


ስርቆቱ በየአቅጣጫው ቀጥሏል።
እነዚህ ከታች የምትመለከቷቸው ወዛም ድልብ ከብቶች ከዘጠኝ ወራት በፊት ሞሮኮዋዊ ፕሮፌሰር አድናን ረማል ለቀንድ ከብቶች ጤንነት ለሚያደርግው ጥረት 100 ሺህ ዶላር ሽልማት ሲሸለም http://goo.gl/Z9fdds ድረ ገጽ ላይ የታዩ ናቸው። …ይሁንና የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በወላይታ ሶዶ ዞን ገበሬዎች የተሻሻሉ የእንስሳት ዝርያዎችን በመጠቀማቸው ህይወታቸው ተቀየረ ሲል ይህንኑ ፎቶ ገጭ አድርጎታል። http://goo.gl/63cNvD ~> ስለ ስርቆት ለማውራት ቅድሚያ የራስን እጅ ማጥራት! – የትነበርክታደለ

No comments:

Post a Comment