Tuesday, May 31, 2016

የዘመናዊ ባርነት ኑሮን ይገፋሉ ተብለው የሚገመቱ ኢትዮጵያውያን ቁጥር 411 ሺህ 600 ያህል ደርሷል፡፡


ዎክ ፍሪ ፋውንዴሽን የተባለው አለማቀፍ ተቋም፣ በ167 የዓለማችን አገራት ላይ ያደረገው ጥናት እንደሚለው፣ በዚህ አመት የዘመናዊ ባርነት ኑሮን ይገፋሉ ተብለው የሚገመቱ ኢትዮጵያውያን ቁጥር 411 ሺህ 600 ያህል ደርሷል፡፡
ከሰሃራ በታች ካሉ አገራት የዘመናዊ ባርነት ሰለቦች የሆኑ በርካታ ዜጎች ያሏት ቀዳሚዋ አገር ናይጀሪያ ናት – 875 ሺህ ዜጎቿን ባሪያ በማድረግ፡፡
ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኦፍ ኮንጎ በ873 ሺህ 100 ሁለተኛ ስትሆን…
እኛ በ411 ሺህ 600 ባሪያዎች፣ ከአለም ሰላሳኛ ከአፍሪካ ሶስተኛ ሆነናል!..

No comments:

Post a Comment