Monday, May 30, 2016

ከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ የ12ኛ ክፍል ፈተና ተሰርቆ በDropbox እና ሶሻል ሚድያዎች ተሰራጨየ


የሱፍ ጌታቸው's photo.
በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ የ12ኛ ክፍል ፈተና ዛሬ ሰኞ እንደሚካሄድ ቀነ ቀጠሮ ተይዞለት የነበረ ሲሆን ሆኖም ግን ፈተናው ተሰርቆ ቀድሞ በኢንተርኔት መሰራጨቱ ታወቀ:: በDropbox አማካኝነት እንዲሁም በፌስቡክ እና በሌሎች ሶሻል ሚድያዎች ፈተናው ተሰራጭቶ የሚገኝ ሲሆን መንግስት ግን ምንም ዓይነት ፈተና አልተሰረቀም ሲል በሚያዛቸው ሚዲያዎቹ አውጇል::

No comments:

Post a Comment